በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የሰሜን ሸዋ ዞን ገንዘብ መምሪያ የተለያዩ የዕቃና አገልግሎት ግዥዎችን በሎት የተለያዩ በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ የኮንትራት ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል፡፡