ዘኔቸር ኤንድ ባዩዳይቨርሲቲ ኮንሰርቬሽን ዩኒዬን ኢትዮጵያ (The Nature and Biodiversity Conservation Union Ethiopia) የደቡብ ምዕራብ ክልል ጽ/ቤት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በካፋ እና በቤንች ሸኮ ዞንኖች በሚገኙ ወረዳዎች እየተገበረ ላላቸዉ ForestConnect እና Wetland Management ፕሮጀክቶች ለሚደገፉ ተጠቃሚዎች የሚሰራጭ 860 ኬንያ ቶፕ