የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90፣ 216/92 እና 47/2018 መሰረት በብድር ዕዳ ምክንያት የተረከባቸውን የቦታ ስፋት6.83 ሄክታር እና 1,678 ካሬ ሜትር ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።