የአሶሳ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለዩኒት ፕሮዳክሽን የምርት አገልግሎት ከተለያዩ ድርጅቶች ግለሰቦች ጋር ውል በመግባት የተለያዩ መገልገያ ማቴሪያሎችን ቁሳቁሶችን እያመረተ እና ለተጠቃሚ ለገበያ እያቀረበ መሆኑ ይታወቃል። ለዚሁ ስራ ስገሰግሱት የሚውሱ ገብዓቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድር መገዛት ደፈልጋል።