በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በሰ/ሸዋ ዞን የባሶና ወራና ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳው ውስጥ ላሉ ሴ/መ/ቤቶች ለ2019 በጀት ዓመት የጽህፈት መሳሪያ፣ የመኪና መለዋወጫ እቃዎችና የመኪና ጎማ ከነከመናዳሪው፣ የእንሰሳት መድሃኒትና መገልገያ መሳሪያዎች መግዛት ይፈልጋል