በኦሮሚያ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ገርበ ጉራቻ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት በስሩ ላሉት ሴክተር መ/ቤቶች የጽህፈት መሳሪያ፤ የጽዳት እቃዎችን፤ ቋሚ የቢሮ እቃዎችን፤ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን፤ የተለያዩ የመኪና ጎማዎች እና የሰራተኞች ደንብ ልብስን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።