በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን የጉዱሩ ወረዳ ጽ/ቤት የተለያዩ የጽህፈት መሳሪያዎችን፤ የቢሮ እቃዎችን፤ ቋሚ እቃዎችን፤ የሆስፒታል መሳሪያዎችን፤ የጎማና ከለመነዳሪ፣ የኤሌክትሮኒከስ እቃዎችን እና የደምብልብሶችን፡ ግንባታ እቃዎችን፡ የቴክኒክና ሙያ የሰልጠና መሳሪያዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡