የጅማ ግብርና ምህንድስና ምርምር ማዕከል ለ2019 ዓ.ም የበጀት ዘመን የሚያስፈልጉ የጽዳት እቃ፣ የጽሕፈት መሣሪያ፣ የወርክሾፕ መሣሪያዎች፣ ብረታብረትና ሌሎች የምርምር ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡