የኢትዮጵያ ብቃትና ስራ አመራር ኢንስቲትዩት ባለ 15 መቀመጫ አዲስ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች እና የኤሌክትሪክ መኪና ባትሪ ቻርጀር በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡