ኤልሻዳይ ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ አ.ማ የ2018 በጀት ዓመት የሂሳብ ሰነድ በውጭ ኦዲተር አስመርምሮ ለባለአክሲዮኖች በጠቅላላ ጉባዔ ሪፖርት ማቅረብ ይፈልጋል፡፡