የእንጦጦ አምባ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ2019 ዓ.ም ፋ/ግ/ን/ የስራ ሂደት በጨረታ ቁጥር 002/2019 ዓ.ም መሰረት የ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት ለመማር ማስተማሩ የሚያስፈልጉ ጥገናዎችን አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 002/2019 ዓ.ም
የእንጦጦ አምባ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ2019 ዓ.ም ፋ/ግ/ን/ የስራ ሂደት በጨረታ ቁጥር 002/2019 ዓ.ም መሰረት የ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት ለመማር ማስተማሩ የሚያስፈልጉ ጥገናዎችን አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።
ስለሆነም በጨረታው ለመሳተፍ፡-
- የጨረታው ሰነድ በየአንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር /200/ ሁለት መቶ ብር ገንዘብ ቤት በመከፈል ከግዥ ክፍል ሰነድ መውሰድ ይቻላል።
- ተጫራቾች በጨረታ ሰነዳቸው እካተው ማቅረብ ያለባቸው፡-
በዘርፍ የንግድ ፍቃድና በዘመኑ ስለማሳደሱ የተረጋገጠ ማስረጃ
በወቅቱ የመንግስት ገቢ ግብር መከፈላቸውንና የቫት ተመዝጋቢ መሆናቸውን ማረጋገጫ
በመንግስት ጨረታዎች ለመሳተፍ በእቅራቢነት የተመዘገቡ - ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን ይህ ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት በፖስታ በማሸግ መወዳደር ይችላሉ ።
- የጨረታው ሳጥን ጨረታው በወጣበት 5ኛው ቀን 11፡00 ሰዓት ተዘግቶ በማግስቱ ከቀኑ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም በት/ቤቱ ፋ ግ ን አስተዳደር ቢሮ ይከፈታል።
- አሸናፊው ድርጅት ያሸነፈባቸውን እቃዎች በራሱ ትራንስፖርት ንብረት ክፍል ማቅረብ ያኖርበታል።
- አሸናፊው ድርጅት ላሸነፈባቸው እቃዎች 20,000 ብዛት ከውል በፊት የመቀነስ ወይም የመጨመር መብት አለው።
- ለሚያቀርቧቸው እቃዎች ናሙና ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
- ተጫራቶች ከታች የተገለጸውን የጨረታ ማስከበሪያ ብር ሲፒኦ በማሰራት ከጨረታው ሰነድ ጋር አያይዘው ማስገባት ይኖርባቸዋል ።
- ጨረታውን አሸናፊ የሆነ አቅራቢ የውል ማስከበሪያ ጠቅለላ ዋጋ በመቶ/20% በባንክ በተረጋገጠ ከፍያ ትዛዝ CPO ማስያዝ ይኖርበታል።
- በማስታወቂያው ላይ ያልተገለፁ ነገሮች ቢኖሩም በግዥ መመሪያ መሰረት ተፈፃሚ ይሆናሉ ።
ሎት 1 የሮቶ እጥበት እና ጥገና የተማሪዎች ከላስ ቀለምቅብ የፓይፕ ቧንቧ ጥገና የተለያዩ ከላሶች በር መስኮት ጥገናዎች - ብር 10,000
- ት/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- ለጥቃቅን እና አነስተኛ ተወዳዳሪዎች አምራች ድርጅት ካልሆናቸው ከላይ የተዘረዘሩትን የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒዮ ማስያዝ ይኖርባችኋል ። የዋስትና ደብዳቤ ተቀባይነት አይኖረውም።
በተጨማሪ ለበለጠ መረጃ - እንጠጦ እምባ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት 31 ቁጥር ማዞሪያ ከፍ ብሎ ስልክ ቁጥር ፡- O111542102
በአዲስ አበባ ከተማ ት/ቢሮ በጉለሌ ክ/ከተማ ትም መምሪያ የእንጦጦ አምባ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
✨ messages.ai_summary
Entoto Amba General Secondary School seeks bids for maintenance and repair works for the 2019 budget year, including painting, pipe repairs, and door/window fixes. Bidders must have a valid trade license, tax clearance, VAT registration, and be registered as suppliers for government tenders.
