Tender Detail

Tender Details

  • Company Engineering Corporation of Oromia (የኦሮሚያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን)
  • Address አቃቂ ቃሊቲ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 251 11439 1057
  • Websitehttps://ecoet.org/
  • Deadline22 Oct 2024, 4:49 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Cargo Vehicle

የኦሮሚያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የተለያዩ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎችንና የተለያዩ መጠን ያላቸውን ጎማዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል


ለሦስተኛ ጊዜ የወጣ የሽያጭ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎

ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ቁጥር 03/2017

የኦሮሚያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን

  • የተለያዩ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎችንና
  • የተለያዩ መጠን ያላቸውን ጎማዎችን በግልጽ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ በጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ለመወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጥቅምት 2/2017 ዓ.ም ድረስ፤

  1. ኮርፖሬሽኑ አድራሻ ቃሊቲ የመካኒኮችን የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት (CCRDA) አጠገብ 3ኛ ፎቅ በመቅረብ የማይመለስ ብር 300.00/ ሦት መቶ/ ብቻ በመክፈል የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሠነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  2.  የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሰነዱን መግዛት የሚቻለው ዘወትር በሥራ ቀን ከጠዋቱ 3፡00-6፡30 ሰዓት‍‍‍‍‍‌‌‌‍‍‌‌‌‍‌ እና ከሰዓት በኋላ ከ7፡30 – 11፡00 ሰዓት ብቻ ነው፡፡
  3. ተጫራቾች ሰነድ ገዝተው የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለሽያጭ የተዘጋጁትን ንብረቶች ዘወትር ከሰኞ እስከ ዓርብ ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 11፡00 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ ንብረቶቹን ባሉበት ቦታ መመልከት ይችላሉ፡፡
  4. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጥቅምት 12/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ኮርፖሬሽኑ ጽ/ቤት በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  5. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የመወዳደሪያ ጠቅላላ ዋጋ 20% (ሀያ ከመቶ) የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ CPO በማዘጋጀትና ከዋጋ ማቅረቢያው ኤንቨሎፕ ውስጥ በመክተት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  6. ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ጥቅምት 12/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ በ4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት በ4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  7.  መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 251 11439 1057 ላይ ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የኦሮሚያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን

Save Tender