Tender Detail

Tender Details

  • Company የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንገዶች ባለስልጣን
  • Address ወልቂጤ ከተማ ወደ ወልቂጤ ኢንዲስትሪያል ኮሌጅ በሚወስደው አስፋልት መንገድ ላይ የድሮው የወልቂጤ ከተማ ስፖርተኞች ማደርያ ጊቢ ውስጥ : በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት : ኢትዮጵያ, Phone: 011 365 9932
  • Website
  • Deadline29 Nov 2024, 2:00 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Cargo Vehicle

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንገዶች ባለስልጣን በሥሩ ላሉት የጥገና መንገዶች እና የመንገድ ሥራ ፕሮጀክቶች አገልግሎት የሚውሉ የኮንስትራክሽን እና ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎች መገልገያ ማለትም ገልባጭ መኪና እስከነ ሎደሩ ኪራይ ብቁ ተጫራቾችን አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል


የጨረታ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎

የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ቁጥር፡-ደመባ 008/8016

ስሪያቤታችን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንገዶች ባለስልጣን በሥሩ ላሉት የጥገና መንገዶች እና የመንገድ ሥራ ፕሮጀክቶች አገልግሎት የሚውሉ የኮንስትራክሽን እና ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎች መገልገያ ማለትም ገልባጭ መኪና እስከነ ሎደሩ ኪራይ ብቁ ተጫራቾችን አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል። በመሆኑም፡

  1. ተጫራቾች በጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ለመሳተፍ የሚያስችለውን የዘመኑን ግብር የተከፈሉበትን ከሚፈለገው አገልግሎት ጋር የተዛመደ የንግድ ሥራ ወይም የአገልግሎት ሥራ ፈቃድ፤ የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት፤ የመንግስት /ቤቶች በሚያወጡት ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ላይ መካፈል /መሳተፍየሚያስችል ምስክር ወረቀት፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ፤ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  2. ተጫራቾች ዋጋቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ፋይናንሻል ፕሮፖዛሉንና ቴክኒካል ፕሮፖዛሉን በአንድ ፖስታ በማድረግ አንድ ዋና እና አንድ ኮፒ “ኦርጅናል” እና “ኮፒ “ በማለት እና የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስከበርያውንም በተለያየ ፖስታ ለብቻው ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  3. ተጫራቾች የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብርብቻ በመክፈል ከባለስልጣኑ ዋና /ቤት ግዥና ፋይናንስ ቢሮ መውሰድ ይችላሉ፡፡
  4. የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው አሸናፊ የሚወሰነው በጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሰነዱ ውስጥ በተመለከቱት መስፈርቶች መሰረት ሲሆን ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ዜግነትን ሳይመለከት ለማንኛውም   አቅራቢ ክፍት ነው።
  5. አቅራቢዎች ጨረታውን ለዚህ ተግባር በተዘጋጀ ሳጥን ገቢ የሚያደርጉበት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ ይሆናል። ጨረታው በዚያ ቀን ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ይከፈታል። ዕለቱ የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው ቀን ተመሳሳይ ሰዓት ይሆናል። 
  6. ተጫራቾች ለየፕሮጀክቱ ብር 50,000.00 ሃምሳ ሺህ ብርብቻ የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ   ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ከጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሰነዳቸው ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል። ከዚህ ውጭ በኢንሹራንስ ወይም በሌላ መልክ የሚቀርብ   የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስከበርያ ተቀባይነት የለውም።
  7. ተጫራቾች በጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ደንብና መመርያ መሰረት ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ውን ማቅረብ አለባቸው። ከጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ደንብና መመርያ ውጪ የሚቀርብ ማንኛውም   ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ተቀባይነት የለውም፡፡
  8. /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  9. ለበለጠ መረጃ ተጫራቾች የሚከተለውን አድራሻ መጠቀም ይችላሉ።

አድራሻ፡የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንገዶች ባለስልጣን ግብዓት አቅርቦትና አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት ወደ ወልቂጤ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ በሚወስደው አስፋልት መንገድ ላይ የድሮው የወልቂጤ ከተማ ስፖርተኞች ማደርያ ግቢ ውስጥ እንገኛለን፡፡

ስልክ ቁጥር - +251-113-65-99-32 በመደወል መረጃ መጠየቅ ይቻላሉ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንገዶች ባለስልጣን

Save Tender