የአጼነአኩቶለብ የቅደመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ፋ/ግ/ን/የስራ ሂደት በጨረታ ቁጥር ነአ002/2017 የዴይኬር ግንባታ ሥራ ለማስራት ይፈልጋል፡
የጨረታ ማስታወቂያ
ጨረታ ማስታወቂያ 002/2017
የአጼነአኩቶለብ የቅደመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ፋ/ግ/ን/የስራ ሂደት በጨረታ ቁጥር ነአ002/2017 የዴይኬር ግንባታ ሥራ ለማስራት ይፈልጋል፡
በዚህ መሠረት፣
- የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣
- የግብር ከፋይነት ማስረጃ፣
- ተጫራቾች የሚጫረቱበት ጨረታውን ዝርዝር የማይመለስ ብር 100 ብር /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል መግዛት ይቻላል፡፡ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 2% ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡ በባንክ በተረጋገጠ ክፍያ ትእዛዝ /CPO/ ከጨረታ ሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው::
- ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ዋስትና እንዲሁም /CPO/ ከኮፒው ሰነድ ጋር በታሸገ ኤንቨሎፕ የድርጅቱን ማህተም በማድረግ እና በፊርማ በማረጋገጥ ጨረታውን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡30-11፡00 በት/ቤቱ ፋይናንስና ግዥ ቢሮ በመገኘት የሥራ ዝርዝር የያዘውን ሰነድ በመውሰድ ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ፋይናንስና ግዥ ቢሮ በማስገባት መጫረት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ጨረታው በ 10 ቀን ከቀኑ 11፡00 ተዘግቶ በ11ኛ ቀን ከ ጠዋት 3፡00 ሰዓት ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም በት/ቤቱ ፋይናንስ ክፍል ይከፈታል፡፡ ተቋሙ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- አድራሻ፡- አፍንጮ በር ከ 6 ኪሎ ዩኒቨርሲቲ በስተጀርባ
- ስልክ ቁጥር:- 011 870 45 92/011 1 26 14 56
የአጼ ነአኩቶስብ የቅደመ አንደኛ አንደኛና
መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት
