Tender Detail

Tender Details

  • Company በጌዴኦ ዞን የዲላ ከተማ ፋይ/ጽ/ቤት
  • Address ዲላ ከተማ ፡ ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: - - - - - -
  • Website
  • Deadline09 Dec 2024, 10:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Building Construction

በዲላ ከተማ አስተዳደር የት/ጽ/ቤት በዲላ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት 4 የመማሪያ ክፍሎች በ2017 በጀት ዓመት በካፒታል በጀት ለማስገንባት ደረጃ BC-5 እና GC-6 እና ከዚያ በላይ ያላቸውን ኮንትራክተሮች በጨረታ አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል። ስለዚህ ከዚህ በታች የቀረበውን መሥፈርት የሚያሟሉ ህንጻ ተቋራጮች መወዳደር ይችላሉ።


የጨረታ  ማስታወቂያ

     የጨረታ  ቁጥር  Dilla/CW/001/2024/2025

በዲላ ከተማ አስተዳደር የት//ቤት በዲላ አንደኛ ደረጃ /ቤት 4 የመማሪያ ክፍሎች 2017 በጀት ዓመት በካፒታል በጀት ለማስገንባት ደረጃ BC-5 እና GC-6 እና ከዚያ በላይ ያላቸውን ኮንትራክተሮች በጨረታ አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል። ስለዚህ ከዚህ በታች የቀረበውን መሥፈርት የሚያሟሉ ህንጻ ተቋራጮች መወዳደር ይችላሉ።

  1. የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ
  2. የንግድ ምዝገባ /ወረቀት ያላቸው እና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው
  3. የአቅራቢነት ምዝገባ /ወረቀት ያላቸው የዘመኑ ግብር ዕዳ ነጻ ስለመሆናቸው መረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  4. የግንባታ የምስክር ወረቀት ከክልል ሥራና ከተማ ልማት ቢሮ ማቅረብ የሚችሉ እና ሌሎች ለደረጃው የብቃት ማረጋገጫ እና የሚያስፈልጉ ማስረጃዎችን የጨረታ ሠነዱን ሞልተው ሲያቀርቡ ከጨረታ ሠነዱ ጋር አያይዘው ማቅረብ የሚችሉ
  5. ለግንባታ የሚያስፈልገውን የሰው ሀይል እና ማሽነሪዎች ሙሉ በሙሉ ራሱን ችሎ መስራት የሚችል
  6. ተጫራቾች ለግንባታ የማይመለስ ብር 500 በመክፈል ቢሮ ቁጥር 6 በመምጣት ጨረታው እስከሚከፈትበት ዕለት ድረስ በሥራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ።
  7. የሚሰራውን የግንባታ ዝርዝር መግለጫ /Specification/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ።
  8. የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ 70,000 /ሰባ ሺህ ብር/ CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  9. ዘግይቶ የመጣ ፖስታ ተቀባይነት የለውም።
  10. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ቴክኒካል ኦርጅናል 1 ቴክኒካል 2 ኮፒ ለየብቻ በማሸግ ፋይናንሻል 1 ኦርጅናል እና 2 ፋይናንሻል ኮፒ እያንዳንዱ ለየብቻ በማሸግ በመጨረሻ ሁሉንም በአንድ እናት በኤንቨሎፕ በታሸገ ፖስታ የድርጅቱን ህጋዊ ማህተም በማድረግ አድራሻቸውን በመሙላት በጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል። ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21 የሥራ ቀናት ቆይቶ 22ኛው ቀን የሚከፈት ሲሆን 22ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በቀጣይ የሥራ ቀን 400 ሰዓት ታሽጎ 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት መሆኑን እንገልጻለን።
  11. /ቤቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

በጌዴኦ ዞን የዲላ ከተማ ፋይ/ጽ/ቤት

Save Tender