Tender Detail

Tender Details

  • Company በገላን ክፍለ ከተማ የገላን ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት
  • Address ገላን ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0913321839
  • Website
  • Deadline05 Dec 2024, 10:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Vehicle

በገላን ክፍለ ከተማ የገላን ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለገላን ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት አገልግሎት የሚውል PIC UP መኪና በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል ::


የጨረታ ማስታወቂያ

በገላን ፍለ ከተማ የገላን ወረዳ ገንዘብ /ቤት ለገላን ወረዳ አስተዳደር /ቤት አገልግሎት የሚውል PIC UP መኪና በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል ::

ስለሆነም  በጨረታው  መሳተፍ:-

  1. በዘርፉ ህጋዊና የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው::
  2. በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡና የተጨማሪ እሴት ተመዘጋቢ የሆኑ ፡፡
  3. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት አንስቶ 10/ለአስር የስራ ቀናት ለየአንዳንዳቸው የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 / ብር /በገላን ወረዳ ገቢዎች /ቤት ሲንቄ ባንከ ቁጥ1064793701213 የጨረታውን ሰነድ ከገላን ወረዳ ገንዘብ /ቤት መውሰድ ይችላሉ፡፡
  4. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ዋጋ በመሙላት ኦርጅናል እና ኮፒ ለየብቻ በፖስታ በማሸግ ይህ ታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 11ኛው /አስራ አንደኛው/ የስራ ቀናት በገላን ወረዳ ገንዘብ /ቤት ለዚሁ አገልግሎት በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ከረፋዱ እስከ 400 ሰዓት ብቻ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ጨረታው በአስራ አንደኛው የስራ ቀን ከረፋዱ 400 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ እለት ከረፋዱ 430 ሰዓት በገላን ወረዳ ገንዘብ /ቤት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ሆኖም ጨረታው በሚከፈትበት ሰዓት ተጫራቾች ባይገኙም ጨረታውን ከመፈት አያግደውም፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚውል በባንክ በተረጋገጠ CPO 10,000 /አስር ሺህ/ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  7. ተጫራቾች ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ከጨረታው ራሳቸውን ማግለል አይችሉም፡፡
  8. ተጫራቾች በጨረታው ሰነድ ዝርዝር መሰረት ሞልተው መመለስ ይኖርባቸዋል፡፡
  9. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጫረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ተጨማሪ መረጃ:- 0913321839/0910742350

በገን ክፍ ከተማ የገን ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት

Save Tender