Tender Detail

Tender Details

  • Company ኢካፍኮ አክሲዮን ማህበር
  • Address ደብረዘይት መንገድ ሳሪስ ከሚገኘው የድርጅቱ ሽያጭ ክፍል : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 440 1913
  • Website
  • Deadline27 Dec 2024, 2:00 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Cargo Vehicle

የኢካፍኮ አክሲዮን ማህበር የተለያዩ ያገለገሉ የጭነት ተሽከርካሪዎችን ባሉበት ሁኔታ በቦታው ላይ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡


በድጋሚ የወጣ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች

የሽያጭ  የጨረታ  ማስታወቂያ

የጨረታ  ቁጥር  006/2017

 

የኢካፍኮ አክሲዮን ማህበር የተለያዩ ያገለገሉ የጭነት ተሽከርካሪዎችን ባሉበት ሁኔታ በቦታው ላይ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ

  1. ደብረዘይት መንገድ ሳሪስ ከሚገኘው የድርጅቱ ሽያጭ ፍል በመቅረብ የማይመለስ ብር 300.00 /ሶስት መቶ ብር/ በመፈል የጨረታ ሠነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  2. የጨረታ ሠነዱን መግዛት የሚቻለው ዘወትር በሥራ ቀን ከጠዋቱ 200 - 600 እና ከሰዓት በኋላ 700-1000 ሰዓት ብቻ ነው::
  3. ተጫራቾች የተሽከርካሪዎቹን ሁኔታ እስከ ጨረታው መዝጊያ ጊዜ በሥራ ቀናት ከጠዋቱ 200-1030 ድረስ በአክሲዮን ማህበሩ ግቢ ውስጥ በአካል ተገኝተው ማየት ይችላሉ፡፡
  4. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ታህሳስ 18 ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት ድረስ ድርጅቱ ለጨረታ ባዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ተጫራቾች ያቀረቡትን የመወዳደሪያ ጠቅላላ ዋጋ 10% የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ CPO በማዘጋጀት ከዋጋ ማቅረቢያው ኤንቨሎፕ ውስጥ ተካቶ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
  6. ጨረታው ታህሳስ 18 ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት ተዘግቶ የሚከፈተውም በዚሁ ዕለት ከቀኑ 830 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  7. ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ተጨማሪ  ማብራሪያ:‐

በስልክ ቁጥር 0911 86-27-92 በመደወል መረዳት ይቻላል፡፡

ኢካፍኮ  አክሲዮን  ማህበር

Save Tender