ኦላ ኢነርጂ ኢትዮጵያ ሊሚትድ በዋናው መ/ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ የሚገኘውን ያገለገለ መኪና በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
በድጋሚ የወጣ ያገለገለ መኪና
ሽያጭ የጨረታ ማስታወቂያ
ኦላ ኢነርጂ ኢትዮጵያ ሊሚትድ በዋናው መ/ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ የሚገኘውን ያገለገለ መኪና በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታውን ዶክመንት ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመግዛት ከቢሮ ቁጥር 130/131 በመውሰድ፤ ከ50,000 (ሃምሳ ሺህ ብር/ ሲ.ፒ.ኦ ጋር በማያያዝ “ያገለገለ መኪና ጨረታ” ተብሎ በተጻፈ በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 የስራ ቀናት ውስጥ ከእንግዳ መቀበያ አጠገብ ባለው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርበታል፡፡
ማንኛውም ያለ ሲፒኦ የገባ ዶክመንት ከውድድር ውጪ ይሆናል፡፡ የጨረታው አሸናፊ የጨረታው ውጤት በማስታወቂያ ሰሌዳ ከተለጠፈበት ቀን ወይም በስልክ ከተነገረበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ያሸነፈበትን ሙሉ ዋጋ ጋቢ ማድረግ ይኖርበታል፡፡
ለበለጠ መረጃ በ0114170450 ወይም 9990 የውስጥ መስመር 445 መደወል ይቻላል፡፡
ኩባንያው በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ ጨረታውን የመሠረዝ መብት አለው፡፡
ኦላ ኢነርጂ ኢትዮጵያ ሊሚትድ
