Tender Detail

Tender Details

  • Company Public Service Transport Service (ፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት)
  • Address ከሜክሲኮ ወደ ልደታ ቤተክርስቲያን የሚወስደው መንገድ ላይ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-5-15-51-59
  • Websitehttps://psts.gov.et/
  • Deadline19 Jan 2025, 10:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Vehicle

ፐብሊክ ሠርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚውልሎት 1 ህዝብ አንድ መኪና ሎት 2 Tire and Tube Flap and Tyer with inner tube ሎት 3 እስኩተር በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ  ማስታወቂያ  ቁጥር 009/2017

 

ፐብሊክ ሠርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚውል

ሎት 1 ህዝብ አንድ መኪና

ሎት 2 Tire and Tube Flap and Tyer with inner tube

ሎት 3 እስኩተር በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

  1. ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መግለጫ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ቀናት ለእያንዳንዱ ሎት 1 እና ሎት 2 የማይመለስ ብር 300.00 /ሶስት መቶ ብር / እና ሎት 3 የማይመለስ ብር 500 (አምስት መቶ ብር) ከድርጅቱ ቢሮ ቁጥር 28 በመምጣት መግዛት ይችላሉ፡፡
  2. ተጫራቾች ህጋዊ ንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይነት የምስክር ወረቀት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፊኬት እንዲሁም የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ኮፒ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የጨረታ ሠነድ ቴክኒካልና ፋይናንሺያል ፖስታ ኮፒ እና ኦርጅናል ለየብቻ በማዘጋጀትና በኤንቨሎፕ በማሸግ ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 28 በተቀመጠ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
  4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 2% ሲፒኦ /Bid Bo Bond/ በባንክ በተመሰከረለት ሲፒአ ወይም በሁኔታ ላይ ባልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ጨረታው የሚከፈተው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ቆይቶ 15ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ 430 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 28 ይከፈታል የመክፈቻው ቀን ወይም በበዓል ላይ ከዋለ ጨረታው በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ቦታ እና ሰዓት ይከፈታል።
  6. አገልግሎታችን ጨረታውን በከፊልም ይሁን ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

አድራሻ :- የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት ከሜክሲኮ ወደ ልደታ ቤተክርስቲያን የሚወስደው መንገድ ላይ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት ነው፤ ለተጨማሪ መረጃ፡- ስልከ ቁጥር -011-5-50-45-64

 

ፐብሊክ  ሰርቪስ  ትራንስፖርት  አገልግሎት

 

Save Tender