የኢትዮጵያ ፖስታ የተሽከርካሪ ወንበሮች እና የድርጅቱ አርማ የታተመበት የአበባ መትከያ (ፋይበር ግላስ ) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር ግ.ጨ/17/2017 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ፖስታ የተሽከርካሪ ወንበሮች እና የድርጅቱ አርማ የታተመበት የአበባ መትከያ (ፋይበር ግላስ ) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
|
ተ/ቁ |
ሎት |
ለሽያጭ የቀረቡ የጨረታ አይነቶች |
ብዛት |
ሰነድ የሚመለስበት የመጨረሻው ቀን |
የመክፈቻ ቀን |
|
1. |
ሎት 1 |
ተሽከርካሪ ወንበሮች |
200 |
የካቲት 05/2017ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀኑ 6:30 ሰዓት |
የካቲት 05/2017 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ሰዓት |
|
2. |
ሎት 2 |
የአበባ መትከያ (ፋይበር ግላስ) |
400 |
ስለሆነም፡-
በዚህ ጨረታ ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች በዘርፉ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ ተጫራቾች የማስረጃቸውን ፎቶ ኮፒ በማቅረብ በድርጅቱ ገንዘብ ቤት 2ኛ ፎቅ የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር) በመክፈል ዋናው መ/ቤት ግዥ ክፍል 2ኛ ፎቅ ላይ እየቀረቡ የጨረታ ሠነድ በመውሰድ ለእያንዳንዱ ሎት CPO(ሲፒኦ) 50.000 (አምሳ ሺህ ብር) ከቴክኒካል ሰነድ ጋር የሚቀርብ ሆኖ ፋይናንሻል ሰነድ ለየብቻ በፖስታ በማሸግ በጨረታ ሠነዱ ላይ በዝርዝር በተገለጸው መሠረት ዋጋ በመሙላት እስከ የካቲት 05/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡30 ሰዓት ድረስ ሠነዱን ከገዙበት ቢሮ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
የጨረታው በእለቱ የካቲት 05/2017 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ የሠራተኞች ክበብ ይከፈታል፡፡
ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
CPO (ሲፒኦ ) ሲያሠሩ ፦ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት ወይም ETHIOPIAN POSTAL SERVIC ENTERPRISE በሚል መዘጋጀት ይኖርበታል ፡፡
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 09 11 954 537 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት
