Tender Detail

Tender Details

  • Company Addis Ababa Abattoirs Enterprise (የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት)
  • Address ቄራ ሰፈር : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0114163978
  • Websitehttp://www.aaae.gov.et/en/
  • Deadline27 Feb 2025, 10:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Vehicle

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የጉምሩክ ቀረጥ የተከፈለባቸው የተለያዩ ሞዴል ያላቸው 14 /አስራ አራት/ የተለያዩ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎችን ባሉበት ሁኔታ በጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡


 

ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ሽያጭ  ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ማስታወቂያ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏

 

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የጉምሩክ ቀረጥ የተከፈለባቸው የተለያዩ ሞዴል ያላቸው 14 /አስራ አራት/ የተለያዩ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎችን ባሉበት ሁኔታ በጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ ማንኛውም ተጫራች ፡-

የተሽከርካሪዎቹን ሁኔታ በድርጅቱ በመገኘት ዘወትር በስራ ሰዓት‍‍‌‍‍‍‌‍‍‍‍‌‍‌‍ እስከ ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ሰዓት ድረስ ማየት ይቻላል።

የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ማስከበሪያ /ቢድ ቦንድ/ ተሽከርካሪዎቹን የሚገዛበትን ዋጋ 10% ከጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ መዝጊያ ሰዓት በፊት በጥሬ ገንዘብ መሰብሰቢያ ደረሰኝ ገቢ ማድረግ ወይም በሲፒኦ ከጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ሰነዱ ጋር ማቅረብ ይኖርበታል፡፡

የተዘጋጀውን የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ሰነድ የማይመለስ ብር 1,000.00 /አንድ ሺህ ብር/ በመክፈል ከድርጅቱ ማርኬቲንግ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 2 በመቅረብ መግዛት ይቻላል፡፡

የዋጋ ማቅረቢያና ሌሎች መረጃዎች የያዘውን የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ሰነድ በታሸገ ኢንቨሎኘ ከጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ መዝጊያ ሰዓት በፊት በተዘጋጀው የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለበት፡፡

ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ የካቲት 20 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 400 ተዘግቶ በዚሁ ዕለት 430 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ ውስጥ ይከፈታል፡፡

ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0111 416 3978 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ

 

 

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት

 

Save Tender