Tender Detail

Tender Details

  • Company በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የድሬዳዋ መንገድ ጥገና ዲስትሪክት
  • Address ድሬዳዋ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 025111-13-13
  • Website
  • Deadline03 Mar 2025, 10:30 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Water Construction Machinery And Equipment

የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የድሬዳዋ መንገድ ጥገና ዲስትሪከት ከዚህ በታች የተገለጸውን የኮንስትራክሽን መሳሪያዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈለጋል፡፡


ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

 

የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የድሬዳዋ መንገድ ጥገና ዲስትሪከት ከዚህ በታች የተገለጸውን የኮንስትራክሽን መሳሪያዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈለጋል፡፡

 

ተ/ቁ

የመሣሪያው ዓይነት

ብዛት

 

 

 

 

 

 

 

1

 

 Concrete Mixer

 Technical Specification For Concrete Mixer

  • Type: Rotating drum type ring gear
  • Equipped with internal baffles/shaker mechanism
  • Hopper Volume shall be minimum 500 liters (if applicable)
  • Drum Capacity (Volume) shall be in the range b/n 500-750 liters
  • Wet mix concrete output shall be minimum 500 liters per batch
  • Productivity rate shall be minimum 12-15 M3 /hr.
  • Speed of mixing drum (RPM): shall be indicated
  • Mixer can accommodate an aggregate size of up to 60mm
  • Discharge chute: Tilting or reversible fast discharge type- a hand wheel for tilting to discharge the mix back.
  • Overload allowance of 10% when operated on level ground.

Diesel Concrete Mixer

 

 

 

 

 

 

 

1

 

ስለሆነም ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት 15 (አስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰአት የማይመለስ 300.00 (ሦስት መቶ) ብር በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ድሬዳዋ መንገድ ጥገና ዲስትሪክት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር1000322267979 ገቢ በማድረግ ድሬዳዋ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አካባቢ በሚገኘው የድርጅቱ ዋና ቢሮ ግዥ ክፍል በመቅረብ የጨረታ ሰነዱን መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ስለሆነም ከታች የተዘረዘሩትን መሥፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው እንዲወዳደሩ ተጋብዘዋል፡፡

  • በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን ይኖርባቸዋል።
  • ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ የምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው።
  • የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  • ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 10,000.00 (አስር ) ብር በባንክ ሲፒኦ ወይም ዋስትና ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
  • ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ቀናት አየር ላይ ውሎ 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 430 ሰአት ይዘጋል በዚሁ እለትም ከቀኑ 500 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ድሬዳዋ በሚገኘው የድርጅቱ ዋና ቢሮ ግዥ ፍል ይከፈታል።
  • የጨረታው መዝጊያና መከፈቻ ቀን የስራ ቀን ካልሆነ ጨረታው በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  • ማሳሰቢያ - ዲስትሪክቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  • ለበለ መረጃ የሚከተለውን አድራሻ መጠቀም ይችላሉ፡፡

ስልክ ቁጥር :-025111-13-13/0927636126/

 

በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የድሬደዋ መንገድ ጥገና ዲስትሪክት

 

Save Tender