Tender Detail

Tender Details

  • Company የጋምቤላ አጠቃላይ ሆስፒታል
  • Address ጋምቤላ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 047 151 3042
  • Website
  • Deadline12 Mar 2025, 10:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Building Construction

በጋም/ህ/ብ/ክ/መንግስት የጋምቤላ አጠቃላይ ሆስፒታል በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የካርድ ቤት ዕድሳት ለማከናወን የብቃት ማረጋገጫ ደረጃ BC-6/GC- 6 ከዚያ በላይ ያሉትን የሥራ ተቋራጮች በማወዳደር ማሰራት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

በጋም////መንግስት የጋምቤላ አጠቃላይ ሆስፒታል 2017 . በጀት ዓመት የካርድ ቤት ዕድሳት ለማከናወን የብቃት ማረጋገጫ ደረጃ BC-6/GC- 6 ከዚያ በላይ ያሉትን የሥራ ተቋራጮች በማወዳደር ማሰራት ይፈልጋል።

ስለሆነም ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ መሆን አለባቸው።

  1. የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለው፣
  2. የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ ሠርተፍኬት ያለው፣
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ፣
  4. ከውዝፍ ግብር ነፃ ሠርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፣
  5. የግብር መክፈያ መለያ ቁጥር (ቲን ነምበር) ያለው፤
  6. ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 21 ተከታታይ ቀናት ተጫራቾች ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሠነድ የማይመለስ 1000.00 /አንድ ሺህ/ ብር በመክፈል የጋምቤላ አጠቃላይ ሆስፒታል የግዥ ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ዳይሬክተር በመቅረብ መግዛት ይቻላል።
  7. ተጫራቾች የጨረታውን ዋስትና ማስከበሪያ 50,000 (ሃምሳ ሺህ) ብር በሲፒኦ ወይም በባንክ ጋራንቲ ብቻ ከጨረታ ሠነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  8. ተጫራቾች ዕድሳቱን የሚያከናውኑበትን ዋጋ ዋናውንና ኮፒ አንድ /1/ እና ካምፓኒ ፕሮፋይል ዋናውንና ኮፒ አንድ /1/ ለየብቻ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ማቅረብ 22ተኛው ቀን ከጠዋቱ 330-400 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ አስገብተው በዚሁ ቀን 450 ሰዓት ላይ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በጋምቤላ አጠቃላይ ሆስፒታል ጊቢ ይከፈታል።
  9. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  10. ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር 047 151 3042 ይጠቀሙ።

 

የጋምቤላ አጠቃላይ ሆስፒታል

 

Save Tender