Tender Detail

Tender Details

  • Company የሰሜን ሸዋ ዞን ማረሚያ ቤቶች መምሪያ
  • Address ሰሜን ሸዋ ዞን : አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 681 17 92
  • Website
  • Deadline11 Apr 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-04-11 00:00:00
  • Categories Stationery Materials , Construction Works

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን የሰሜን ሸዋ ዞን ማረሚያ ቤቶች መምሪያ በደብረብርሃን ማረሚያ ቤት ለመ/ቤቱ አገልግሎት የሚውል የኮንስትራክሽን ዕቃዎች /4000.00/፣ የጽህፈት መሳሪያዎች /3000.00/ እና የጽዳት ዕቃዎች /1000.00/ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ


 

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን የሰሜን ሸዋ ዞን ማረሚያ ቤቶች መምሪያ በደብረብርሃን ማረሚያ ቤት ለመ/ቤቱ አገልግሎት የሚውል

1. የኮንስትራክሽን ዕቃዎች /4000.00/

2. የጽህፈት መሳሪያዎች /3000.00/

3. የጽዳት ዕቃዎች /1000.00/

በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቶች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል።

በዚሁ መሰረት:-

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /Tin Number/ ማስረጃ ያላቸው።

  2. የግዥው መጠን ከብር 200,000.00 ብር /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡

  3. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ የተጠቀሱትን እና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

  4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ የማይመለስ በብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ /ቤቱ ያዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ መግዛት ይኖርባቸዋል፡፡

  5. የጨረታ ማስከበሪያውን ሲ..ኦ ኦሪጅናሉን ወይም በጥሬ ገንዘብ የተያዘ ከሆነ የደረሰኙን ፎቶ ኮፒ ከፋይናንስ ወይም ዋጋ ማቅረቢያ ፖስታው ውስጥ አስገብተው ማስያዝ ይኖርባቸዋል።

  6. ማንኛውም ተጫራች ሃሳቡን አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ፖስታዎች ማለትም ዋና እና ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በመምሪያው ግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 6 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ከ19/07/2017 .ም ጀምሮ እስከ 03/08/2017 /ም ድረስ ዘወትር በስራ ሰዓት እስከ ቀኑ 8:30 ሰዓት ድረስ ማስገባት የሚችሉ መሆኑንና ጨረታው በዚሁ እለት 03/08/2017 /ም ከቀኑ 8:30 ታሽጎ በዚሁ እለት ከቀኑ 9:00 ሰዓት በማረሚያ ቤት ቅጥር ግቢ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ከላይ በተጠቀሱት በየጨረታው አይነት ፊት ለፊት የተገለፀውን የገንዘብ መጠን በሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል ፡፡

  8. አሸናፊ ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን ዕቃዎች በራሳቸው ትራንስፖርት ግዥ ፈፃሚው መስሪያ ቤት ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል ፡፡

  9. የውድድሩ ሁኔታ በተናጠል በየዘርፉ በነጠላ የሚወዳደሩ ይሆናል፡፡

  10. የበለጠ መረጃ ካስፈለገዎት በግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 6 በመቅረብ መጠየቅ የሚችሉ ሲሆን በተጨማሪም በስልከ ቁጥር 011 681 17 92 መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡

  11. /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።


 

የሰ/ሸዋ ዞን ማረሚያ ቤቶች መምሪያ

 

Save Tender