Tender Detail

Tender Details

  • Company የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት
  • Address , Phone: 0111572497
  • Website
  • Deadline15 Apr 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-04-15 00:00:00
  • Categories Building Construction

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት የአዳራሽ እና የመፀዳጃ ቤት እድሳት አገልግሎት ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት የአዳራሽ እና የመፀዳጃ ቤት እድሳት አገልግሎት ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ማንኛውም ተጫራች የኮንትራክተሮች ምዝገባ የምስክር ወረቀት (የታደስ የብቃት ማረጋገጫ) ያለውና GC/BC-6 እና ከዚያ በላይ የሆነ በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፍቃድ፣ የተጨማሪ እሴት እና የግብር ከፋይ ምዝገባ የምስክር ወረቀት እና በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር የተመዘገቡበትን የምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት፡፡

የአቅራቢዎች ዝርዝር እና ከገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን በጨረታ ለመሳተፍ የተፈቀደለት /ክሊራንስ/ ያለው:: ለዚህ የተዘጋጀውን ዝርዝር የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 1000.00 (አንድ ብር) በመፈል የድርጅቱ ግዥ ቡድን በግንባር በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡

ተጫራቾች ኒካል እና ፋይናንሺያል ዶክመንቶችን ኦርጂናልና ኮፒ በተለያዩ በታሸገ ኤንቨሎፕ እንዲያቀርቡ እናሳስባለን፡፡ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሲሆን 11ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ 430 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ነገር ግን 11ኛው የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል፡፡ ተጫራቾች ለሚጫረቱበት የእድሳት ስራ አስፈላጊ የሆኑ ሰነዶች ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡

የጨረታ ማስከበሪያ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት (Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise) ስም ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ብር 75,000.00 (ሰባ አምስት ) ከጨረታው ቴክኒካል ሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው::

ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ አድራሻ አዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ፒያሳ ከከሊፋ ህንፃ በስተሰሜን የባቡር ሀዲዱን ተሻግሮ ወደ አራት መንታ በሚወስደው መንገድ ጣሊያን ሰፈር (የቀድሞ ጅንአድ) ቢሮ)፡፡ ተጨማሪ መረጃ ከፈለጉ 011-57-24-97 ይደውሉ ወይም በአካል መጎብኘት ይችላሉ፡፡

 

የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት

 

Save Tender