Tender Detail

Tender Details

  • Company በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የጋሞ ዞን ፋይናንስ መምሪያ
  • Address አርባ ምንጭ ከተማ : ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-8-81-33-38
  • Website
  • Deadline08 May 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-05-08 00:00:00
  • Categories Building Construction

የጋሞ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በ2017 በጀት አመት የዞኑ ፖሊስ መምሪያ G+4 ህንፃ ግንባታ ስራ በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ደረጃቸው Bc-2/Gc-3 እና ከዚያ በላይ የሆኑ ተቋራጮችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

የጋሞ ዞን ፋይናንስ መምሪያ 2017 በጀት አመት የዞኑ ፖሊስ መምሪያ G+4 ህንፃ ግንባታ ስራ በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ደረጃቸው Bc-2/Gc-3 እና ከዚያ በላይ የሆኑ ተቋራጮችን ወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል

በዚሁ መሠረት፡-

    1. የዘመኑን ግብር የከፈሉና 2017 በጀት የንግድ ሥራ ፈቃድ ያሳደ በሥራና ከተማ ልማት ሚንስቴር የተመዘገቡ እና የብቃት ማረጋገጫ ወረቀት 2017 በጀት ዓመት ያሳደሱ፣ የተጨማሪ እሴት ተመዝጋቢ የሆኑ፤ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (TIN NO) ያላው የንግድ ምዝገባ ምስ ወረቀት ያላቸው፤ ለአቅራቢነት የተመዘገቡ እና በኦዲተር የተረጋገጠ ግብር የተከፈለበት ሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
    2. ተጫራቾች ሰነድ ሲገዙ እና በጨረታ ፈቻ ዕለት ኦሪጅናል መንታቸውን ለማመሳከሪያነት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
    3. ማንኛውም ተጫራች አስፈላጊውን የግንባታ ማቴሪያሎችን ከራሳቸው አቅርበው መስራት የሚችሉ፡፡
    4. የጨረታ ማስከበሪያ (BID Security) 1,000,000.00 (አንድ ሚሊዮን ብር) በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (CPO) (በጥሬ ገንዘብ) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባን ጋራንቲ (Unconditional BID BOND) ማስያዣ በኦሪጂናል ቴክኒካል ዶክመንት ውስጥ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
    5. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ እስከ 31 (ሰላሳ አንደኛው) ተከታታይ ቀናት የማይመለስ ብር 2,000 (ሁለት ሺህ ብር) በጋሞ ዞን ፋይናንስ መምሪያ የባን ሂሳብ ቁጥር 1000038613263 በማስገባት እና የባንክ አድቫይስ ይዘው ከጋሞ ዞን ገቢዎች መምሪያ ደረሰኝ በመቁረጥ ከዞኑ ፋይናንስ መምሪያ ግዥና /አስ/ ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 5 ቀርበው ደረሰኙን በማሳየት የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላሉ፡፡
    6. ማንኛውም ተጫራቾች ከውድድሩ በፊት የሥራ ሳይቱን በራሱ ወጪ አይቶ የማረጋገጫ ደብዳቤ ከጋሞ ዞን ፖሊስ መምሪያ እና የስራ ቦታውን ፎቶ ግራፍ ማቅረብ አለበት፡፡
    7. የፋይናንሻል ጨረታ ሰነዱ ተሞልቶ አንድ ኦሪጅናልና ሁለት ፎቶ ግራፍ ኮፒው በተለያየ ፖስታ ታሽጎ ኦሪጅናልና ኮፒ ተብሎ እላዩ ላይ ተጽፎበት በሶስቱም ፖስታዎች ላይ ስም፣ አድራሻና የፕሮጀ ስም በመጻፍ ሕጋዊ የሆነ ማህተም በማሳረፍና በመፈረም እንዲሁም የቴኒካል ሰነዶችን አንድ ኦሪጂናል ሁለት ፎቶግራፊ ኮፒ እና የጨረታ ማስከበሪያ (BID Security) በቴኒካል ኦሪጅናል ፖስታ ከላይ በተገለጸው በተመሳሳይ ሁኔታ ታሽጎ ኒካልና ፋይናንሻል ሰነዶችን በታሸገ በአንድ እናት ፖስታ እላዩ ላይ ማህተም፣ አድራሻና ስም ጽፎ በመፈረም ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 32ተኛ (ሰላሳ ሁለተኛው) ቀን 400 ሰዓት ድረስ በጋሞ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ግዥና /አስ/ዳይሬቶሬት ቢሮ ቁጥር 5 ለዚሁ በተዘጋጅው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ዘወትር በስራ ሰዓት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
    8. ጨረታው 32ተኛ (ሰላሳ ሁለተኛው) ቀን 400 ሰዓት ታሽጎ ልክ 800 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ዕለቱ የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ቦታና ሰዓት ታሽጎ ይከፈታል፡፡

የተጫራቾች አለመገኘት የጨረታውን መከፈት አያስተጓግልም፡፡

ማሳሰቢያ፡- /ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 046-8-81-33-38 ጋሞ ዞን ፋይናንስ መምሪያ መደወል ይቻላል።

 

ጋሞ ዞን ፋይናንስ መምሪያ

 

Save Tender