በደቡብ ኢትዮጵያ ከልል በኮሬ ዞን የጎርካ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ለዳኖ እና ለጋሙሌ ት/ቤት በአሀዳዊ ዋሽ ፕሮግራም ለሴቶች ንጽህና መጠበቂያ የሚውል ግንባታ በጨረታ አወዳድሮ ግንባታውን ለማስገንባት ይፈልጋል፡፡
የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 4/2017
በደቡብ ኢትዮጵያ ከልል በኮሬ ዞን የጎርካ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ለዳኖ እና ለጋሙሌ ት/ቤት በአሀዳዊ ዋሽ ፕሮግራም ለሴቶች ንጽህና መጠበቂያ የሚውል ግንባታ በጨረታ አወዳድሮ ግንባታውን ለማስገንባት ይፈልጋል፡፡
በጨረታ ሰመሳተፍ የሚፈልግ ተጫራች፤
- የንግድ ፈቃድ ያለውና የዘመኑን ግብር ከፍሎ ፈቃድ ያሳደሰ፤ የንግድ ምዝገባ ያለው ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው፤ በግንባታ ዲዛይን ቁጥጥር ባለስልጣን የተሰጠ ደረጃ (7) እና ከዚያ በላይ GC ያለው፤ የአቅራቢነት ምዝገባ የምስክር ወረቀት፤ የቫት ተመዝጋቢነት የምስክር ወረቀት ያለውና የሚያቀርብ፤
- ጨረታ የሚካሄደው ጎርካ ወረዳ ፋ/ጽ/ቤት ግዥ አስተዳደር ዋና ሥራ ሂደት ቢሮ ይሆናል፡፡
- የሚገነባበት ዋጋ ሁሉም ዕቃ ከተጫራቹ ሆኖ ገንብቶ ለማስረከብ በዋጋ ማቅረቢያ ፕሮፎርማ ሞልቶ ከተፈለጉት መረጃዎች ጋር ፎቶ ኮፒ አድርጎ ኦርጅናልና ኮፒ በየሎት ለይቶ የሚያቀርብ፤
- የጨረታ ሰነድ 50 ብር ገቢዎች ጽ/ቤት በመክፈል ከጎርካ ወረዳ ፋ/ጽ/ቤት ግዥ አስተዳደር ዋና ሥራ ሂደት ቢሮ መውሰድ ይቻላል፡፡
- የጨረታ ሳጥን የሚታሸግበትና የሚከፈትበት ቀንና ሰዓት ይህ ማስታወቅያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ወደ ፊት የሚቆጠር በ15ኛው ቀን በ8፡00 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ በ8፡30 ደቂቃ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፣ ዕለቱ በሳምንት ዕረፍት ወይም በሕዝብ በዓል ላይ ከዋለ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
- የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ ከታወቀበት ቀን አንስቶ በ15 ቀናት ውስጥ ቀርቦ የውል ማስከበሪያ በማስያዝ ውል ባይገባ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው CPO ለመንግስት ውርስ ሆኖ በግዥ አዋጅ እና አፈጻጸም መመሪያ መሠረት ህጋዊ እርምጃ ይወሰድበታል፡፡
- የጨረታ ማስከበሪያ ብር 20,000 /ሃያ ሺህ ብር/ በCPO ወይም በጥሬ ገንዘብ የሚያስይዝ፡፡
- የመልካም ሥራ አፈጻጸም ቢያንስ አንድ ዙር ማቅረብ የሚችል፡፡
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ፡- 09-16-59-84-51
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በኮሬ ዞን የጎርካ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤ
