Tender Detail

Tender Details

  • Company በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት በጉራጌ ዞን እኖር ኤር መገር ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት
  • Address እኖር ኤነር መግር ወረዳ : ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 09-42-70-47-78
  • Website
  • Deadline23 Apr 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-04-23 00:00:00
  • Categories Water Construction Machinery And Equipment

በማእከላዊ ኢትዮጲያ ክልል በጉራጌ ዞን የእኖር ኤነር መገር ወረዳ ፋይናንስ ፅ/ቤት በ2017 ዓ.ም በወረዳው ማእከል በሆነው ሚቄ ከተማ ያለው የውሀ መስመር በፌድራል መንገድ ስራ ምክንያት ተነሽ መሆኑ ይታወቀል። ስለሆነም ለውሀ መስመር ዝርጋታ የሚሆኑ የውሃ እቃዎችን እስከቦታው እንዲቀርብለት ስለፈለገ በዘርፉ ፈቃድ ያለው እና ማንኛውም ከዚህ በታች የተዘረዘረውን መሰፈርት የሚያማላ ድርጅት ሁሉ መሳተፍ ይችላል።


 

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ 01

 

በማእከላዊ ኢትዮጲያ ክልል በጉራጌ ዞን የእኖር ኤነር መገር ወረዳ ፋይናንስ /ቤት 2017 . በወረዳው ማእከል በሆነው ሚቄ ከተማ ያለው የውሀ መስመር በፌድራል መንገድ ስራ ምክንያት ተነሽ መሆኑ ይታወቀል።

ለሆነም ለውሀ መስመር ዝርጋታ የሚሆኑ የውሃ እቃዎችን እስከቦታው እንዲቀርብለት ስለፈለገ በዘርፉ ፈቃድ ያለው እና ማንኛውም ከዚህ በታች የተዘረዘረውን መሰፈርት የሚያማላ ድርጅት ሁሉ መሳተፍ ይችላል።

መስፈርት

  • በዘርፉ ፈቃድ ያለውና ፈቃዱን ያደሰ መሆን አለበት
  • የዘመኑ ግብር የከፈለ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ(VAT) ተመዝጋቢ የሆነ
  • የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ TIN Number ያለው
  • የጨረታ ማስከበሪያ የሚውል 30,000/ሰላሳ ብር ከባንክ የተረጋገጠ CPO ማቅረብ የሚችል በሙሉ በጨረታው መሳተፍ ይችላል። በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱ ከእኖር ኤነር መገር ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ከግ//አስ ስራ ሂደት 500 አምስት መቶ ብር ብቻ በመከፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ። ጨረታው አየር ላይ የሚቆየው ለተከታታይ 5የስራ ቀናት ብቻ ሲሆን ጨረታው የሚከፈተው ደግሞ ጨረታው አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ 6ኛው ቀን ሲሆን ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን ዋጋ ሞልተው አንድ ኦርጂናል እና ሁለት ኮፒ በማዘጋጀት በፖስታ በማሸግና በእናት ፖስታ በማድረግ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት የሚችሉ ሲሆን ጨረታው በዚሁ አለት ከቀኑ 800 ታሽጎ 830 ላይ ይከፈታል። የጨረታው መክፈቻ ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም የበዓል ቀን ከሆነ ወደ ሚቀጥለው የስራ ቀን የሚቀየር መሆኑን እናሳስባለን።
  • አሸናፊው ድርጅት የሚያቀርበው እቃ ደረጀው የጠበቀና ጥራት ያለው ባይሆን የሚመልስ ሲሆን መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

አድራሻ፡- እኖር ኤነር መግር ወረዳ // /ቤት

ለበለጠ መረጃ፡- 09-42-70-47-78

 

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት በጉራጌ ዞን የእኖር ኤነር መገር ወረዳ ፋይናንስ /ቤት

 

Save Tender