Tender Detail

Tender Details


የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በ2017 በጀት ዓመት በዋናው መስሪያ ቤት ቅጥር ጊቢ ውስጥ የኤሌክትሪክ መስመር፣ የውኃ መስመር፣ የስልክና የዳታ መስመር፣ የሻወርና የመፀዳጃ ቤት መስመሮችን የውስጥ ለውስጥ ዝርጋታ፣ የሻወር፣ የመፀዳጃና የጥበቃ ቤት የግንባታ ስራ እና የመኪና ማጠቢያና የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ የግንባታ ስራዎችን ለማሰራት አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን በማሟላት የሚሰሩ ደረጃቸው GC/BC-7 እና ከዚያ በላይ የሆኑ የህንፃ ስራ ተቋራጮችን በግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡


 

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ኢሎአ/006/2017

 

የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት 2017 በጀት ዓመት በዋናው መስሪያ ቤት ቅጥር ጊቢ ውስጥ የኤሌክትሪክ መስመር፣ የውኃ መስመር፣ የስልክና የዳታ መስመር፣ የሻወርና የመፀዳጃ ቤት መስመሮችን የውስጥ ለውስጥ ዝርጋታ፣ የሻወር፣ የመፀዳጃና የጥበቃ ቤት የግንባታ ስራ እና የመኪና ማጠቢያና የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ የግንባታ ስራዎችን ለማሰራት አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን በማሟላት የሚሰሩ ደረጃቸው GC/BC-7 እና ከዚያ በላይ የሆኑ የህንፃ ስራ ተቋራጮችን በግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ድርጅቶች ሁሉ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ላይ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ግንቦት 13 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ስራ የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) መክፈልና በመግዛት መወዳደር ይችላሉ፡፡ ተጫራቾች በጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ማሲያዝ ያለባቸው ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) በሲ.. /C.P.O/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ጋራንቲ /Irrevocable or Unconditional Bank Guarantee from Recognized Bank of Ethiopia/ ማስያዝ አለባቸው::

ተጫራቶች በጨረታ ሰነዱ ውስጥ የተገለፁትን የቴክኒካል ሰነዶችን የያዘ አንድ ዋናና አንድ ቅጂ ለየብቻው እንዲሁም የፈይናንሻል ሰነድ የያዘ አንድ ዋናና ንድ የብቻው እና የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትናውን ለየብቻው በፖስታ በማሸግ ሁሉንም በአንድ ትልቅ ፖስታ በማድረግ እስከ ግንቦት 13 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ ብቻ በዚሁ ስራ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ገቢማድረግ አለባቸው::

ጨረታው ግንቦት 13 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 4:00 ዓት ታሽጎ በዕለቱ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት ግንቦት 13 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 430 ሰዓት ፒያሳ ጣይቱ ሆቴል አጠገብ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ዋና /ቤት ይከፈታል፡፡ አገልግሎቱ ስለጨረታው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታወን በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ለበለጠ መረጃ በስ ቁጥር 011-126-78-16 ደውሎ መረዳት ይቻላል፡፡

 

የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት

 

Save Tender