Tender Detail

Tender Details


የጋሞ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በዞኑ ሴከተር መ/ቤቶች በ2017 በጀት ማጠቃለያ ግዥ በድጋሚ 1ኛ- ኤሌክትሮኒክስ 2ኛ- ቶታል ስቴስን 3- የናይትሮጅን ጃር 4 ቪድዮ ካሜራ 5 ጀነሬተር 6- አነስተኛ የምርት መሰብሰቢያ 7- የትምህርት ቤተሙከራ ኬሚካሎችን 8 ሳውንድ ሲስተም በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

የጋሞ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በዞኑ ሴከተር /ቤቶች 2017 በጀት ማጠቃለያ ግዥ በድጋሚ 1- ኤሌክትሮኒ 2- ቶታል ስቴስን 3- የናይትሮጅን ጃር 4 ቪድዮ ካሜራ 5 ጀነሬተር 6- አነስተኛ የምርት መሰብሰቢያ 7- የትምህርት ቤተሙከራ ኬሚካሎ 8 ሳውንድ ሲስተም በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቶች ከዚህ በታች በተገለፀው መሠረት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ

  1. በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸውና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  2. የዘመኑ ግብር የከፈሉበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉና፤ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው፣
  3. የተጨማሪ እሴት /ቫት/ ከፋይ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  4. በአቅራቢነት በድህረ ገጽ (EGP) የተመዘገቡ፣
  5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1-4 የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶች ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው
  6. ተጫራቾች ዝርዝር የመጫረቻ ሰነድ ጋዜጣው አየር ላይ ከዋለበት እስከ 15 ባሉት ቀናት ብር 300 / ሶስት መቶ ብር/ በመፈል ከጋሞ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 5 መውሰድ ይችላሉ፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 50,000 /ሃምሳ ሽህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /CPO/ ማስያዝ አለባቸው
  8. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በማዘጋጀት በፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ የሚወዳደሩበትን ዓይነት በፖስታው ላይ በመለየት በግዥና//አስ/ ዳይሬቶሬት ቢሮ ቁጥር 5 በተዘጋጀው ሳጥን ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 16ኛው ቀን እስከ 3:30 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል
  9. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት 16ኛው ቀን 3:30 ታሽጎ በዕለቱ 400 ሰዓት ቢሮ ቁጥር 5 ይከፈታል፡፡
  10. የጨረታ መክፈቻ በበዓላት ወይም በሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል፡፡
  11. /ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
  12. ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 5 በአካል በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር-0468813338/ 0468810275 በመደወል መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ፡፡

 

በደቡብ ኢትዮጰያ//መንግስት የጋሞ ዞን ፋይናንስ መምሪያ

አርባምንጭ

 

Save Tender