ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ አ.ማ የተለያዩ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል::
ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 05-2024/25
- ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ አ.ማ የተለያዩ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል:: ስለሆነም ከዚህ በታች የቀረበውን የጨረታ መመሪያ እና መመዘኛዎች የሚያሟላ ማንኛውም ፍላጎት ያለው ተጫራች መወዳደር ይችላል::
|
ተ.ቁ |
የተሽከርካሪ ዓይነት |
ብዛት |
|
1 |
Nissan Micra Hatch Back |
2 |
|
2 |
Hyundai EON Automobile |
4 |
|
3 |
Gelly G7 Automobile |
5 |
|
4 |
Nissan Almera Automatic Transition |
6 |
|
5 |
Nissan Almera Manual Transition |
12 |
|
6 |
Suzuki Ciaz Automatic Transition |
4 |
|
7 |
Toyota RAV4 Automatic Transition 4WD |
2 |
|
8 |
Nissan X-trial Automatic Transition 4WD |
2 |
|
9 |
Nissan Pickup 4WD |
1 |
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ አ.ማ. ስታዲየም ቅርንጫፍ በመክፈል እና የገቢ ደረሰኝ ይዘው በመቅረብ የባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ከሚገኝበት ስታዲየም ከኢትዮጵያ ሆቴል ጀርባ ናሽናል ቢዝነስ ሴንተር ሕንጻ 7ኛ ፎቅ ግዥና ፋሲሊቲ አስተዳደር መምሪያ በአካል በመቅረብ ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 5፡45 ከሰዓት በኋላ ከ7፡00 እስከ 10፡45 እንዲሁም ቅዳሜ ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 5፡45 ሰዓት መግዛት ይችላሉ::
- ተጫራቾች የታደሰ የንግድ ፈቃድ (የንግድ ፈቃድ የሌለው ተወዳዳሪ በጨረታው መሳተፍ ይችላል)፣ የግብር መለያ ቁጥር የምስክር ወረቀት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል::
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የተጫረቱበትን ተሽከርካሪዎች ጠቅላላ ዋጋ ¼ (አንድ አራተኛ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም ቅድመ ሁኔታ የሌለው የባንክ ዋስትና ደብዳቤ የጨረታ ማስከበሪያ ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
- የጨረታ ዋጋው ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ያካተተ መሆን ይኖርበታል::
- ግልጽ ጨረታው ግንቦት 6 ቀን 2017 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ ከሰዓት 8፡15 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በባንኩ ዋና መ/ቤት ይከፈታል::
- ተጫራቾቹ ተሽከርካሪዎቹን ባሉበት ቦታ በአካል ተገኝቶ በመመልከት ዋጋ መስጠት ይኖርባቸዋል::
- ባንኩ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ለበለጠ መረጃ፡- ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ አ.ማ ግዥና ፋሲሊቲ አስተዳደር መምሪያ
ስልክ ቁጥር 0115581204 ወይም 0115318156 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ::
