የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሣምንታዊ የግምጃ ቤት ሰነድ በጨረታ ቁጥር 976 አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ መንግሥት የግምጃ ቤት ሰነድ
የጨረታ ማስታወቂያ
- ሣምንታዊ የግምጃ ቤት ሰነድ ጨረታ ቁጥር 976
- ለሽያጭ የቀረበው ሰነድ ጠቅላላ ዋጋ ብር 13,712,365,000
- ሰነዶቹ ለገበያ የሚቀርቡበት ሚያዝያ 22 ቀን 2017 ዓ.ም
- የሰነዶቹ ዓይነትና ለጨረታ የሚቀርበው የገንዘብ ልክ፤
|
የሰነዱ ዓይነት |
የገንዘብ ልክ |
የሚከፈልበት ጊዜ |
|
የ 28 ቀን |
960,775,000 |
ግንቦት 20 ቀን 2017 ዓ.ም |
|
የ 91 ቀን |
1,783,000,000 |
ሐምሌ 23 ቀን 2017 ዓ.ም |
|
የ 182 ቀን |
3,428,090,000 |
ጥቅምት 19 ቀን 2018 ዓ.ም |
|
የ 364 ቀን |
7,540,500,00 |
ሚያዝያ 21 ቀን 2018 ዓ.ም |
- የእያንዳንዱ የግምጃ ቤት ሰነድ መነሻ መደብ ብር 5,000 ሆኖ ከዚህ በላይ ለሚፈልጉ የመነሻ ብዜት ይሆናል፡፡
- ማንኛውም ተጫራች ለሁሉም ወይም ለየትኛውም የሠነድ ዓይነት መጫረት ይችላል፡፡
- የጨረታ ማቅረቢያ ቅጽ ከክፍያና የሂሣብ ማወራረጃ ሥርዓት ዳይሬክቶሬት ማግኘት ይቻላል።
- የጨረታ ማመልከቻ ማቅረቢያ የመጨረሻ ቀን ሚያዝያ 22 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ 5:30 ሰዓት
- የጨረታ ውጤት ሚያዝያ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ይገለጻል፡፡
- ከግምጃ ቤት ሰነድ ጋር በተያያዘ የሚገኝ ገቢ ወይም ትርፍ ከማናቸውም ዓይነት ታክስ ነጻ ነው።
- ተጨማሪ መረጃ ከክፍያና የሂሣብ ማወራረጃ ሥርዓት ዳይሬክቶሬት ወይም ከባንኩ ድረ ገጽ www.nbe.gov.et ማግኘት ይቻላል፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
