በማ/ኢ/ክ/መ/በጉራጌ ዞን ቸሀ ወረዳ ፋይናንስ በቸ/ወ/ት/ት/ጽ/ቤ/ እና ወሀ/ጽ/ቤት አገልግሎት የሚውል የማባዣ ማሽን እና የውሀ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 006
በማ/ኢ/ክ/መ/በጉራጌ ዞን ቸሀ ወረዳ ፋይናንስ በቸ/ወ/ት/ት/ጽ/ቤ/ እና ወሀ/ጽ/ቤት አገልግሎት የሚውል የማባዣ ማሽን እና የውሀ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም፤
- በየንግድ ዘርፉ የተሰማራችሁ ተወዳዳሪዎች የዘመኑ ግብር የከፈላችሁ የታደሰ ንግድ ፈቃድና የምዝገባ ምስክር ወረቀት የቫት ተመዝጋቢ መሆናችሁ ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉና ከዚህ በፊት በጨረታ ያልታገዳችሁ፤
- ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት የጨረታውን ሰነድ ቸሀ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 7 በመቅረብ የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል መግዛት ትችላላችሁ፤
- ተጫራቾች የጨረታ ዶክመንታችሁ ላይ በእያንዳንዱ ገጽ ላይ የድርጅቱ ማህተምና ፊርማ በማድረግ ከላይ በተራ ቁጥር 1 ላይ የተዘረዘሩ ማስረጃዎች ኦርጅናል ሰነድና ኮፒ በተለያዩ በታሸጉ ፖስታዎች በማድረግ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት አላባችሁ።
- ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 15 /አስራ አምስት/ የሥራ ቀናት ክፍት ይሆናል፤ እስከዚያ ድረስ የጨረታ ዶክመንታችሁን ማስገባት ይኖርባችኋል፡፡ ጨረታው የሚያበቃው የመጨረሻው ቀን ከቀኑ 8፡00 /ስምንት ሰዓት/ ሲሆን የሚከፈተው በዚሁ ቀን ከቀኑ 8፡30 /ስምንት ተኩል/ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሲሆን ባይገኙበት ጨረታው ለመክፈት የሚያግድ የሌለ መሆኑን እየገለጽን በዓል/ቅዳሜና እሁድ ከሆነ የሚቀጥለው የሥራ ቀን ይተላለፋል።
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ገንዘብ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ የማባዣ ማሽን ብር 15,000 /አስራ አምስት ሺህ ብር/ የውሀ እቃዎች 15,000 /አስራ አምስት ሺህ ብር/ ማስያዝ ይኖርባችኋል፡፡
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለበለጠ መረጃ 0113310812/ 0113310254
በማ/ኢ/ክ/በጉራጌ ዞን ቸሀ ወረዳ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት
