በሲዳማ ብ/ክ መንግሥት የብላቴ ዙሪያ ወረዳ በሌላ ማዘጋጃ ቤት በኩል land scape and greening activity around the road ለማሠራት ሕጋዊ ግንባታ ፈቃድ ያላቸው አወዳድረው ለማሠራት ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
በሲዳማ ብ/ክ መንግሥት የብላቴ ዙሪያ ወረዳ በሌላ ማዘጋጃ ቤት በኩል land scape and greening activity around the road ለማሠራት ሕጋዊ ግንባታ ፈቃድ ያላቸው አወዳድረው ለማሠራት ይፈልጋል።
ስለዚህ በዚህ መስክ የተሰማራችሁ ሟሟላት የሚገባችሁ መስፈርቶች፡-
- በ2017 ዓ.ም ንግድ ፈቃዳቸው ያሳደሱና የዘመኑን ግብር የከፈሉ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN NO/ ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉ አግባብነት ያለው የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ የምትችሉ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት ተመዝጋቢ መሆን አለበት፡፡
- አቅራቢነት የምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
- CPO በባንክ የተረጋገጠ ብር 100,000.00 /አንድ መቶ ሺህ ብር/ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
- ጨረታ አሸነፊ የሚሆን ከጠቅላላ ዋጋ የቅድመ ክፍያ መጠን 30% በባንክ የተረጋገጠ የባንክ ጋራንቲ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
- የጨረታው አሸናፊ የሚሆን ከጠቅላላ ዋጋ የውል ማስከበሪያ 10% ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
- የሚሠራው land scape and greening activity around the road ጥራቱን የጠበቀ እና መ/ቤቱ የሚፈልገውን መሥራት ይኖርበታል፡፡
- ለሚገነባው land scape and greening activity around the road የጥራት ጉድለት ቢገኝ በራሱ ኪሳራ ለውጦ ጥራት ያለው land scape and greening activity around the road የሚሠራ ይሆናል፡፡
- የወቅቱን ዋጋ ያላገናዘበ ተቀባይነት አይኖርም፡፡
- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለ15 (ለአስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ) በሲዳማ ብ/ክ መንግሥት የብላቴ ዙሪያ ወረዳ ገቢዎች ቅ/ጽ/ቤት ገቢ በማድረግ ሰነዱን በብላቴ ዙሪያ ወረዳ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 06 በማቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡ በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 2፡30 – 4፡00 ሰአት በሲዳማ ብ/ክ መንግሥት የብላቴ ዙሪያ ወረዳ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ለዚህ አገልግሎት የተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ኦሪጂናል እና ኮፒ በማድረግ አሽገው ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
- ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከላይ በተጠቀሰው ቀንና ቦታ ከጠዋቱ 4፡30 ሰአት ላይ ታሽጎ ከጥዋቱ 5፡00 ሰአት ላይ ይከፈታል፡፡ የተጫራቾቹ አለመገኘት የጨረታውን መከፈት አያስተጓጉልም፡፡
* መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ መሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0901818572/0961612750
በሲዳማ ብ/ክ/መንግሥት የብላቴ ዙ/ወ/ፋይ/ኢ/ቅ/ጽ/ቤት
