Tender Detail

Tender Details

  • Company በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን የገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት
  • Address መ/አምባ በጉራጌ ዞን የገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0113360162
  • Website
  • Deadline02 Jun 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-06-02 00:00:00
  • Categories Building Construction

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን በገ/ጉ/ወ/ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2017 በጀት አመት (በገ/ጉ/ወ) ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት በመደበኛ በጀት ለአዚት ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የላብራቶሪ ግንባታ ስራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡


 

ተኛ ጊዜ የወጣ ሀገር አቀፍ ልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

ጥር GGWW/27/2017

 

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ልል በጉራጌ ዞን በገ///ወረዳ ፋይናንስ /ቤት 2017 በጀት አመት (//) ወረዳ ትምህርት /ቤት በመደበኛ በጀት ለአዚት ሁለተኛ ደረጃ /ቤት የላብራቶሪ ግንባታ ስራ በግል ረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ተጫራ

  1. የዘመኑን ንግድ ፍቃድ ያሳደሱ የቫት እና ቲን ነምበር ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚገልፅ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
  2. የመወዳደሪያ ደረጃቸውም GC/BC ደረጃ 7 እና ከዛ በላይ የሆ ተቋራጮች
  3. ረታው ለመወዳዳር የሚፈልጉ ተወዳዳሪዎች የሚገዙት ረታ ሰነዱን ጠቅሰው በማመልከቻ ሲጠይቁ ተወካዮች ከሆነ ከድርጅቱ ህጋዊ ውክልና ይዘው መምጣት አለባቸው
  4. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21ኛው ተከታታይ ቀናት እስከ 800 ሰአት ድረስ የማይመለስ ብር 300 /ሶስት መቶ/ ብር ብቻ በመፈል የጨረታውን ሰነድ መሀል አምባ // ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ቢሮ ቁጥር 03 ድረስ በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. ረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብቻ ብር 100,000 (ንድ መቶ ሺህ ብር) በገ/// ፋይናንስ /ቤት ስም ማሰራት አለባቸው
  6. ተጫራቾች ረታውን ኒካል እና ፋይናንሻል ዶክመንት / ለቴክኒካል ዶክመንት አንድ ኦርጅናል እና ሁለት ፎቶ ኮፒ በማድረግ ኒካል በሚል በመለየት / ለፋይናንሻል ዶክመንት አንድ ኦርጅናል እና ሁለት ፎቶ ኮፒ በማደረግ ፋይናንሻል በሚል በመለየት በሰም በማሸግ ከላይ በተጠቀሰው ረታ ማስከበሪያ ሲፒአ ከባን በተረጋገጠ ሲፒአ ከቴክካል ኦርጅናል መንቱ ጋር በማድረግ በሰም በማሸግ ፋይናንሻል ዶክመንት በሚል በመለየት ይህ ማስታወቂያ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ባሉት 21 (ሀያ አንድ) ተከታታይ ቀናት መሀል አምባ የገ///ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ቢሮ ቁጥር 03 ድረስ በመምጣት ለጨረታ አገልግሎት በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  7. ረታው ሰነድ 21ኛው ተከታታይ ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት ይታሸጋል ከቀኑ 830 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  8. መስሪያቤቱ የተሻለ መንገድ ገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ማሳሰቢያ

  1. በአፈፃፀም ንያት ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው ድርጅቶች መወዳደር አይችሉም
  2. ተጫራቾች ተጫርተው ከሻነፉ በኃላ አገልግሎታቸው ጥራት ያለውና ቀልጣፋ ካልሆነ የውል ጊዜን የምናቋርጥ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  3. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በአል ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ ወደሚቀጥለው የስራ ቀን ይዘዋወራል።
  4. በወረዳው ውስጥ አንድም ፕሮጄክት የያዘ አካል መወዳደር አይችልም፡፡
  5. ዳዳሪዎች ከአሸነፉ በኃላ ቅደመ ክፍያ ሳይጠይቁ ስራው መስራት የሚችሉ መሆን ፡፡

 

መረጃ፡- ገደበ ጉታዘር ወረዳ ፋይናንስ /ቤት

ስልክ ቁጥር 0113360631/146 ደደው

 

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን በገ///ወረዳ ፋይናንስ /ቤት መሀል አምባ

 

Save Tender