Tender Detail

Tender Details

  • Company በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የሀዋሳ ማዕከላዊ ማረሚያ ተቋም
  • Address ሀዋሳ ከተማ ፡ ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-122-80-84
  • Website
  • Deadline09 Jun 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-06-09 00:00:00
  • Categories Building Construction

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሀዋሳ ማዕከላዊ ማረሚያ ተቋም በ2017 በጀት ዓመት በተቋሙ ቅጥር ግቢ ውስጥ ሊያሰራ ላቀደው የአጥርና G+1 የጥበቃ ማማ ሥራ ለማሠራት ህጋዊ ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ስታወቂያ

 

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሀዋሳ ማዕከላዊ ማረሚያ ተቋም 2017 በጀት ዓመት በተቋሙ ቅጥር ግቢ ውስጥ ሊያሰራ ላቀደው የአጥርና G+1 የጥበቃ ማማ ሥራ ለማሠራት ህጋዊ ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት፡-

  1. ደረጃቸው GC-6/BC-6 እና ከዚያ በላይ የሆኑ የሥራ ተጫራቾች 2017 . 8 ፈቃዳቸውን ያሳደሱና የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN NO.) ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤ ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ወይም ከሲዳማ ክልል ኮንስትራክሽን የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ
  2. አስፈላጊው የግንባታ ማቴሪያሎች፣ የሥራ መሣሪያዎች እና ሌሎች ሀብቶችን በግላቸው አቅርበው ግንባታውን መሥራትና ማጠናቀቅ አለባቸው፡፡
  3. በሲዳማ ክልል ውስጥ ሶስት (3) እና ከዚያ በላይ ፕሮጀቶችን ውል ገብተው ግንባታ እያከናወኑ ያሉ እና ያላስረከቡ ስራ ተቋራጮች ይህን የጨረታ ሰነድ መግዛትም ሆነ መወዳደር አይችሉም፣
  4. በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ውስጥ ፕሮጀክቶችን ሠርቶ ለማስረከብ ከአሠሪ እና ከሚመለከታቸው መሥሪያ ቤቶች ጋር ህጋዊ ውል ገብተው በስራ ወቅት ከአሠሪ መስሪያ ቤት ወይም ከአማካሪ መስሪያ ቤት ማንኛውዏ ዓይነት የሥራ አፈፃፀም ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው ሥራ ተቋራጮች የጨረታ ሰነድ መግዛትም ሆነ መወዳደር አይችሉም፡፡
  5. የሥራ ተቋራጮች ለውድድር ያቀረቡትን ብቃት (ኒክ) መወዳደሪያ ሰነዶች ዋና (ኦሪጅናል) ሲጠየቁ አቅርበው ማመሳከር አለባቸው፤ ይህ ተጣርቶ ኮፒው ከዋናው ጋር ተመሳ ትክለኛ ካልሆነ ተቋራጩ ከውድድር ውጭ ይሆናል፡፡
  6. የጨረታ ማስከበሪያ (bid security) ብር 20,000.00 (ሃያ ሺህ ብር) በባንክ በተረጋገጠ ዋስትና (BANK GAURANTEE) ወይም ፍያ ማዘዣ (cpo) ከመጫረቻ ሰነድ ጋር ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  7. የሥራ ተቋራጮች በተጫራቾች መመሪያ መሠረት ህጋዊ ፈቃዳቸውንና .. (VAT) የተመዘገቡበትን ሰርተፍኬትና ታክስ ክሊራንስ በማቅረብ የጨረታ ዶክመንቱን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ 21 (ሃያ አንድ) ተከታታይ ቀናት የማይመለስ ብር 500 (አምስት መቶ ብር) በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የሀዋሳ ማዕከላዊ ማረሚያ ተቋም ግዥ//ንብ/አስ//ሂዳት በመክፈል ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ፡፡
  8. የሥራ ተቋራጮች ከጨረታው መዝጊያ ቀን በፊት የግንባታውን ሳይት በራሳቸው ወጪ አይተው ማረጋገጥ አለባቸው
  9. የጨረታው ሰነድ በተጫራቾች መመሪያ መሠረት ተሞልቶ ጨረታ ማስከበሪያ (bid bond/security) ፋይናንሻል አንድ ዋና (ኦርጅናል) እና ሁለት ቅጂ (ኮፒ) እንዲሁም ቴክኒካል አንድ ዋና (ኦርጅናል) እና ሁለቱ ቅጂ (ኮፒ) ሰነዶችን በተለያየ ኤንቨሎፕ በስም በማሸግ ለየብቻቸው ታሽጎ በአንድ ትልቅ ፖስታ ውስጥ ተከትተው በሁሉም ዶክመንት ላይ ስምና አድራሻ በመፃፍ ሕጋዊ የሆነ ማህተም በመምታት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 22ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 እስከ 600 ሰዓት በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የሀዋሳ ማዕከላዊ ማረሚያ ተቋም ግዥ///አስ//ሂደት ለዚሁ አገልግሎት የተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ የጨረታ ማስከበሪያው ከቴኒካል ሰነድ ጋር አብሮ መታሸግ አለበት፡፡
  10. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከላይ በተጠቀሰው ቀንና ቦታ ከቀኑ 600 ላይ ተዘግቶ ከቀኑ 800 ላይ ይከፈታል፤ የተጫራቾች አለመጎኘት የጨረታውን መከፈት አያግደውም፡፡
  11. አሠሪው መሥሪያ ቤት የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው፡፡
  12. አሸናፊው ተጫራች በጨረታ ሰነዱ ላይ በተጠቀሰው መሠረት ለቅድመ ፍያ በሁኔታዎች ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
  13. የጨረታው መዝጊያና መከፈቻ ቀን የሥራ ቀን ላይ ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ከላይ በተገለፀው ቦታና ሰዓት ይሆናል፡፡

ስልክ ቁጥር፡- 0462128084

 

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የሀዋሳ ማዕከላዊ ማረሚያ ተቋም

 

Save Tender