Tender Detail

Tender Details

  • Company Addis Ababa CRRSA - Civil Registration and Residency Service Agency (በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ)
  • Address አዲሱ ገበያ ሸገር መናፈሻ ቅጥር ግቢ ውስጥ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-1-57-58-43
  • Websitehttps://aacrrsa.gov.et/
  • Deadline29 Jun 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-06-29 00:00:00
  • Categories Education And Training , Energy, Power And Electricity , System Supply And Installation

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሲቨል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ SOLAR POWER SOLUTION SUPPLY, INSTALLATION, COMISSIONING, TRAINING and SUPPORT: Secure UV Printer. Security Ink ፣ ፋርጎ ላምኔሽን ፣ ፋርጎ ሪቨን መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የሲቨል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ግልጽ ጨረታ 3/2017

 

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሲቨል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ SOLAR POWER SOLUTION SUPPLY, INSTALLATION, COMISSIONING, TRAINING and SUPPORT: Secure UV Printer. Security Ink ፋርጎ ላምኔሽን ፋርጎ ሪቨን መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ፡-

  1. ተጫራቶች በዘርፉ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የዕቃ አቅራቢነት ሊስት፣ የንግድ ምዝገባ የምስ ወረቀት ፤የተጨማሪ እሴት (Vat) ተጠቃሚ መሆናቸውን መረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት 8/10/2017 . ጀምሮ ተከታታይ 10 የስራ ቀናት ውስጥ ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በጥሬ ገንዘብ በመፈል የጨረታ ሰነድ በመ/ቤታችን ፍያና ሂሳብ ዳይሬክቶሬት በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡
  3. ተጫራቾች ለጨረታው ማስከበሪያ የሚሆን ብር በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ በየሎት ጨረታ ሰነድ ሽያጭ ላይ በሚገኘው መሰረት ማስያዝ ወይም ቢድ ቦንድ ከመወዳደሪያ ሰነዳቸው ጋር በማያያዝ ማቅረብ አለባቸው
  4. የጨረታውን ሰነዶች ዋጋ የሰጡበትን መስሪያ ቤታችን በሚያዘጋጀው ሰነድ መሰረት አንድ አሪጅናልና አንድ ኮፒ በማዘጋጀት በድምሩ በሁለት ፖስታ ለየብቻ ታሽጐ ባዘጋጀነው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
  5. ጨረታው 22/10/2017 . 4:00 ታሽጎ 430 ሰዓት በመ/ቤቱ ሚኒ አዳራሽ ውስጥ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቻው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  6. ተጫራቾች ለሚጫረቱባቸው ዕቃዎች በሙሉ ናሙና ወይም ስፔስፊኬሽን የተጠየቀበት ማቅረብ አለባቸውለማቅረብ አስቸጋሪ የሆኑትን ዕቃዎች በአካል ማሣየት ይኖርባቸዋል፡፡
  7. የጨረታው አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈባቸውን ዕቃዎች በራሱ ወጪ /ቤቱ የዕቃ ግምጃ ቤት ድረስ በማምጣት ማስረከብ አለበት፡፡
  8. ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ተጫራቾች ባቀረቡት የመወዳደሪያ ሀሣብ ላይ ለውጥ ወይም ማሻሻያ ማድረግ እንዲሁም ከጨረታው ራሳቸውን ማግለል አይችሉም፡፡
  9. ሌሎች ተጫራቾች በሚያቀርቡት ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም፡፡
  10. ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ጨረታው ከሚከፈትበት ዕለት ጀምሮ ስልሳ የስራ ቀናት ነው፡፡
  11. /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ ህጋዊ መብቱ የተጠበቀ ነው
  12. የፋይናንሻል ዋጋ መሙላት የሚቻለው ተቋሙ ባዘጋጀው ሰነድ መሰረት ብቻ ነው፡፡
  13. ተጫራቾች በሚወዳደሩበት የዕቃ አይነት ለአንድ ዕቃ አንድ ሳምፕል ብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ በአንድ ዕቃ ሁለት አይነት ሳምፕል ያቀረበ ተጫራች ከውድድር ውጭ ይደረጋል፡፡

ማሳሰቢያ-

የሚገዛው ዕቃ ዝርዝር ከዚህ የጨረታ ሠነድ ጋር የተያያዘ ስለሆነ በተዘጋጀው የዕቃ ዝርዝር መሰረት በእያንዳንዱ ተራ ቁጥር የምታቀርቡበትን የአንዱን እና ጠቅላላ ዋጋ ቫትን ጨምሮ እንዲገለጽ እና ሰነድ ለመግዛት ስትመጡ ፍላሽ ይዛችሁ በመምጣት በሶፍት ኮፒ እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡

 

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ

 

Save Tender