Tender Detail

Tender Details

  • Company Industrial Parks Development Corporation (IPDC) (የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን)
  • Address Kilinto Special Economic Zone One Stop Service, near Koye Roundabout ፡ Addis Ababa, Ethiopia, Phone: 0118552672
  • Websitehttps://www.ipdc.gov.et/
  • Deadline30 Jun 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-06-30 00:00:00
  • Categories Vehicle

በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮንስትራክሽን የኮንስትራክሽ ልማት ቢዝነስ አዲስ ተሽከርካሪዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ ብቁ ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር IPDC/CDB-NCB/PG-001/2017

 

በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮንስትራክሽን የኮንስትራክሽ ልማት ቢዝነስ አዲስ ተሽከርካሪዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ ብቁ ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡

  1. በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችል ለድርጅቶች የታደሰ ንግድ ሥራ ፈቃድ፣ የቫት ምዝገባ ሰርተፍኬት፣ የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት፣ የታደሰ የዘመኑ ግብር ሊራንስ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው ማንኛውም ድርጅት የጨረታ ሰነዱን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት ውስጥ የማይመለስ 400.00 (አራት መቶ ብር ብቻ) በመክፈል የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከኮንስራክሽን ልማት ቢዝነስ ዘርፍ ግዥ ንብረትና አቅርቦት አስተዳደር ፍል የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላሉ፡፡
  2. የጨረታው አሸናፊ የሚሆነው በጨረታ ሰነድ ውስጥ በተመለከቱት መስፈርቶች መሠረት ሲሆን የጨረታው ሰነድ የተዘጋጀው በእንግሊዘኛ ቋንቋ ነው
  3. ተጫራቾች ለሚጫረቱበት ጠቅላላ ዋጋ ብር 200,000.00 (ሁለት መቶ ሺህ) የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ ሲፒኦ የባንክ ጋራንቲ (የባን ዋስትና) ከቴክኒካል ጨረታ ሰነዳቸው ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚህ ውጪ በኢንሹራንስ ወይም በሌላ መል የሚቀርብ የጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት የለውም፡፡
  4. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ለዚህ ተግባር በተዘጋጀው ሳጥን ግዥ፣ ንብረትና አቅርቦት አስተዳደር ክፍል ገቢ የሚያደርጉበት የመጨረሻ ቀን የጨረታ ማስታወቂያው አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን 2017 . ቀኑ 800 ሰዓት ድረስ ብቻ ነው፡፡
  5. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻው በተገኙበት 15ኛው ቀን ከሰዓት 830 በኮንስትራክሽን ልማት ቢዝነስ የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል፡፡
  6. /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  7. ለበለጠ መረጃ ተጫራቾች የሚከተለውን አድራሻ መጠቀም ይችላሉ፡፡

 

ድራሻ፡- ቀበና ከኬንያ ኤምባሲ ፊት ፊት ቤት ህንፃ 3

ስልክ ቁጥር +251 91 242 0961

 

የኮንስትራክሽ ልማት ቢዝነስ

 

Save Tender