በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ስር የሚገኘው የአለም ባንክ ጤና ጣቢያ ለ2017 ዓ.ም የአራተኛ ዙር ጨረታ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ስር የሚገኘው የአለም ባንክ ጤና ጣቢያ ለ2017 ዓ.ም የአራተኛ ዙር ጨረታ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የአገልግሎት አይነቶች |
ሎት |
የጨረታ ማስከበሪያ |
|
1 |
ለሰራተኞች የካፍቴሪያ አገልግሎት |
1 |
10,000.00 |
ስለሆነም መወዳደር የምትፈልጉ ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ መወዳደር ትችላላችሁ፡፡
- ተጫራቶች ንግድ ፍቃድ ማውጣት እና ደረሰኝ ማሳተም የምችሉ ሲፒአ ተመላሽ የሚደረገው ተጫራቹ ንግድ ፍቃድ ካወጡና ደረሰኝ ካሳተሙ በኋላ ነው፡፡ የጨረታ ሰነዱን በእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ 200.00 /ሁለት መቶ ብር /ብቻ በመክፈል ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በግዥ ክፍል ቢሮ ቀ.7 መውሰድ ይቻላል።
- ከላይ በተገለፀው መሰረት የጨረታ ማስከበሪያ በአለም ባንክ ጤና ጣቢያ ስም በታወቀ ባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ከጨረታ ሰነድ ጋር በማያያዝ ማቅረብ አለባቸው።
- ተጫራቾች የወሰዱትን ሰነድ የምትወዳደሩበትን ዋጋ ቫትን ጨምሮ በመሙላት በሎቱ ኦርጅናሉንና ኮፒውን በሁለት ፖስታ አሽገው ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 10ኛ ቀን ድረስ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
- ተጫራቾች ከገዙት ጨረታ ሰነድ ውጪ ተሞልቶ የሚመጡ ሰነዶች ተቀባይነት የላቸውም።
- የጨረታው ማስታወቂያ ከወጣበት በ10ኛ ቀን በ11፡30 ሰዓት ታሽጎ በ11ኛው የስራ ቀን 3፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 04 አለም ባንክ ጤና ጣቢያ በግልፅ ይከፈታል፡፡
- ጤና ጣቢያው የተሻለ አማራጮች ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- አድራሻ በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ የአለም ባንክ ጤና ጣቢያ ልዩ ቦታ ትሮፒካል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጀርባ
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር- 0118-32-59-69
በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ የአለም ባንክ ጤና ጣቢያ
