Tender Detail

Tender Details

  • Company የአብዲ ጃርሶ ቅድመ አንደኛ አንደኛ እና መካከስኛ ደረጃ ትቤት
  • Address Addis Ababa Ethiopia, Phone: ------
  • Website
  • Deadline07 Sep 2026, 10:00 AM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price300 ብር
  • opening dateበ 11ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት
  • Categories Catering And Cafeteria Services , Hospitality Service

በአዲስ አበባ ከተማ በሰሚ ኩራ ከ/ከተማ ወረዳ 06 የአብዲ ጃርሶ ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም ስት/ቤት የሰራተኞች የካፌ አገልግሎት አወዳደሮ ለማስራት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

በአዲስ አበባ ከተማ በሰሚ ኩራ ከ/ከተማ ወረዳ 06 የአብዲ ጃርሶ ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም ስት/ቤት የሰራተኞች የካፌ አገልግሎት አወዳደሮ ለማስራት ይፈልጋል፡፡

ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርት የሚያማሉ ተወዳዳሪዎች በጨረታው እንዲሳተፉ ይጋበዛል፡፡

  1. በዘርፉ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና ከሀገር ውስጥ የገቢዎች ባለስልጣን የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው የሚያረጋግጥ ማስረጃቸውንና በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ ለመሆኑ የምስክር ወረቀትና ቲን ነምበር ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
  2. ተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ እና የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ በተጨማሪም ካሽ ሪጅስተር ማሽን/ ደረሰኝ ያላቸው
  3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ለአስር/10/ ቀናት አየር ላይ የሚቆይ ሲሆን በለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 06 እብዲ ጃርሶ ፋይናንስ ት/ቤት ዘወትር /2:30-11:30/ በስራ ሰዓት ሰነዱን 300 ብር መግዛት ይችላሉ።
  4. ዋጋ በምታቀርቡበት ጊዜ ቫትን ያካተተ/ TOT /መሆን አለበት።
  5. ጨረታው የሚከፈተው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በለሚ ኩራ ከ/ከተማ ወረዳ 06 አብዲ ጃርሶ ፋይናንስ ት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ሲሆን ጨረታው ከወጣበት በ 11ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት በዓል ከሆነ በሚቀጥለው ቀን የሚከፈት ይሆናል።
  6. ተጫራቾች ያሸነፉበት ማንኛውንም የመስተንግዶ አገልግሎት ማቅረብ /መስጠት/ ይኖርባቸዋል።
  7. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር /10,000/ አሥር ሺህ ብር/ በባንክ የተመሰከረለት የከፍያ ትዕዛዝ /ሲፒአ/ ማስያዝ አለባቸው። የማወዳደሪያ እቃውን ከቫት ጋር ደምረው ይላኩልን፡፡
  8. ካፌው በት/ቤቱ በተዘጋጀ ቦታ የሚሰጥ ይኖርባቸዋል፡፡
  9. መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አድራሻ፡- ለሚኩራ ከ/ከተማ ወረዳ 06 እብዲ ጃርሶ ፋይናንስ ት/ቤት ልዩ ስሙ ቦሌ አራብሳ ጃርሶ ገባ ብሎ።

የአብዲ ጃርሶ ቅድመ አንደኛ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትቤት

✨ messages.ai_summary
Tender for cafeteria service for staff at Abdi Jarso School, located in Addis Ababa's Lemi Kura sub-city, Woreda 06. Bidders must have a valid trade license, tax clearance, supplier registration, and VAT certificate. The service will be provided at the school's designated cafeteria.
Save Tender