Tender Detail

Tender Details

  • Company Adama Hospital Medical College (የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ)
  • Address አዳማ ከተማ ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0228123956
  • Website
  • Deadline10 Jul 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-07-01 00:00:00
  • Categories Food Items And Drinks , Merchandise

የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ለህሙማን እና ለተማሪዎች የሚውል 2018 የበጀት ዓመት የተለያዩ የምግብ ሸቀጣ ሸቀጦች ፤ የሙስሊም ስጋ እና የላም ወተት በግልፅ ጨረታ አወዳድር መግዛት ይፈልጋል።


 

ተኛ ጊዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

 

የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ለህሙማን እና ለተማሪዎች የሚውል 2018 የበጀት ዓመት:-

  1. የተለያዩ የምግብ ሸቀጣ ሸቀጦች
  2. የሙስሊም ስጋ
  3. የላም ወተት ልፅ ጨረታ አወዳድር ዛት ይፈልጋል።

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ነጋዴዎች መወዳደር ትችላላችሁ።

  • 2017 . የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ በዘርፉ ያላችሁ
  • ተጫራቾች የተጨማሪ አሴት (VAT) ተመዝጋቢ ስለመሆኑ መረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
  • በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት /ቤት በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ መመዝገባችሁን የሚያረጋግጥ መረጃ ማቅረብ የሚችሉ --
  • ተጫራቾች ያሸነፉበትን ዕቃ /ቤት ድረስ በራሱ ወጪ ማቅረብ የሚችል
  • ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የጨረታ ሰነድ ኮፒና ኦርጅናል ለየብቻ በተለያየ ፖስታ ማሸግ አለባቸው
  • ስርዝ ድልዝ ያለው የማይታይ የጨረታ ሰነድ ወይም የዋጋ ዝርዝር ተቀባይነት የለውም።
  • ጨረታውን ከአሸነፈ በኋላ የውል ማስከበሪያ የአሸነፉበትን ዋጋ 10% ማስያዝ የሚችል፡-
  • ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከኮሌጁ ግዥና ፋይናንስ የስራ ሂደት ፍል ዘወትር በስራ ሰዓት የይመለስ ለእያንዳንዱ ጨረታ 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ አለባቸው፡፡
  • በሙስሊም ቄራ ማሳረዱን መረጃ ማምጣት የሚችል መሆን አለበት፡፡
  • የተለያዩ የምግብ ሸቀጣ ሸቀጦች ጨረታው የሚከፈተው 24/10/2017 ከቀኑ 9:00 ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  • የሙስሊም ስጋ ጨረታው የሚከፈተው 24/10/2017 ከቀኑ 9:30 ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  • የላም ወተት ጨረታው የሚከፈተው 24/10/2017 ከቀኑ 930 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  • ተጫራቾች የሚሞሉትን ዋጋ በመስሪያ ቤቱ ሰነድ ላይ ብቻ መሆን አለበት፡፡
  • የጨረታው ማስከበሪያ በእያንዳንዱ ጨረታ 10,000 (አስር ) ብር CBE,CBO እና Sineqe ባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብቻ ማስያዝ የሚችል መሆን አለበት፡፡

መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ ብቱ የተጠበቀ ነው

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0228123956 ደውለው መረዳት ይችላሉ፡፡

 

የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ

 

Save Tender