Tender Detail

Tender Details

  • Company አርሲ ዞን አርባጉጉ የገበሬዎች ሕ/ሥ/ዩኒየን ሀላፊነቱ የተወሰነ
  • Address አርባጉጉ የገ/ሕ/ሥራ/ ዩኒየን አርሲ ዞን መርቲ ወረዳ አቦምሳ : ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 09 21 09 68 80
  • Website
  • Deadline03 Jul 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-07-03 00:00:00
  • Categories Building Construction

የአርባጉጉ የገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን ኃ/የተወሰነ የገበያ ማዕከል G+4 የእጅ ሞያ ብቻ በአርሲ ዞን መርቲ ወረዳ አቦምሳ ከተማ ውስጥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

ርባጉጉ የገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን /የተወሰነ የገበያ ማዕከል G+4 የእጅ ሞያ ብቻ በአርሲ ዞን መርቲ ወረዳ አቦምሳ ከተማ ውስጥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።

ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉትን ተጫራቾች በጨረታውን እንዲሳተፉ ይጋዛል።

ሆነም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች፡-

  1. በግንባታ ስራ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፍቃድና የግብር ፍያ ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል።
  2. የዘመኑን 2017 ግብር የከፈለ።
  3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የቴክኒክ እና የፋይናንስ ኦርጂናል እና ኮፒውን በግልፅ ለይተው ማቅረብ አለባቸው።
  4. የግንባታ ፍቃድ BC ወይም GC 1 - 5 ደረጃ ማቅረብ የሚችል።
  5. የቫት ተመዝጋቢ የሆነ
  6. ተጫራቾች ብር 200.000 /ሁለት መቶ ሺህ ብር /CBE እና CBO ባንክ የጨረታ ማስከበሪያ ቢል ቦንድ በባን የተመሰከረ ቼክ /CPO/ ወይም የባንክ ዋስትና በአርባጉጉ የገ//ስራ ዩኒየን ስም ማስያዝ አለባቸው፡፡
  7. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 500 /አምስት መቶ ብር ብቻ/ በመክፈል ለዚሁ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላል።
  8. ማንኛውም ተጫራች ግንባታው የሚሰራበት ቦታ በአካል ከጎበኙ በኋላ መጎብኘታቸውን የሚያሳይ ደብዳቤ ከመስሪያቤታችን መው አለባቸው
  9. ተጫራቾች ይህ ማስታውቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 /አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ከጠዋቱ 230-1100 በዋና ቢሯችን በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን በመርቲ ወረዳ አቦምሳ ከተማ 01 ቀበሌ ከአርባጉጉ የገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን ሰነዱን መግዛት ይችላል።
  10. ጨረታው የሚከፈትበትን ቀን 11 ቀን 400 ሰዓት ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ የማወዳደሪያ ሰነዳቸውን አስገብቶ ይታሸግና በዚሁ እለት 415 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  11. ሆኖም የሚከፈትበት ቀን በአል ወይም የእረፍት ቀን ከሆነ በሚቀጥለው ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል።
  12. ማሳሳቢያ፡- ዩኒየኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  13. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0921096880/0912934586/ 0920063165/ ደውሎ መረዳት የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

 

በአርሲ ዞን የአርባጉጉ የገ//ስራ ዩኒየን /የተወሰነ

 

Save Tender