Tender Detail

Tender Details

  • Company በአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፍትሐብሔር ጉዳይ ችሎት
  • Address አዳማ ከተማ ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: - - - - - -
  • Website
  • Deadline14 Jul 2025, 12:00 AM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price
  • opening date2025-07-14 00:00:00
  • Categories Vehicle

የፍርድ ባለ መብት ባዩ አማረ የፍርድ ባለ እዳ አማረ የእንጨትና የብረት ስራ (ባለንብረት አማረ ታደሠ) መካከል ስላለው የአፈጻጸም ክርክር የአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፍትሐብሔር ጉዳይ ችሎት በሐናን መሐንዱስ አባስ ስም ተመዝግቦ ያለው አውቶሞቢል መኪና በግልጽ ጨረታ የሚሸጥ መሆኑን የአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያስታውቃል።


 

የአውቶሞቢል መኪና የጨረታ ማስታወቂያ

 

የፍርድ ባለ መብት ባዩ አማረ የፍርድ ባለ እዳ አማረ የእንጨትና የብረት ስራ (ባለንብረት አማረ ታደሠ) መካከል ስላለው የአፈጻጸም ክርክር የአዳማ ከተማ /ቤት አውቶሞቢል መኪና የጨረታ ማስታወቂያ የሰሌዳ ቁጥር 2- C56431-አአ የሻንሲ ቁጥር LS5ASE6ND915431 የሆነው የሞተር ቁጥር JL473QFM3CT519386 የሆነው በሐናን መሐንዱስ አባስ ስም ተመዝግቦ ያለው መኪና በአዳማ ከተማ ዋና ፖሊስ መምሪያ ቆሞ ያለው /ቤቱ 10/10/2017 . በሰጠው ትዕዛዝ በባለሙያ በቀረበው ግምት ብር 1,455,670.27 (አንድ ሚሊዮን አራት መቶ ሐምሳ አምስት ሺህ ስድስት መቶ ሰባ ብር ከሃያ ሰባት ሳንቲም) የመነሻ ዋጋ በማድረግ እንዲሸጥ ስላዘዘ መግዛት የሚፈልግ ወገን ¼ ፐርሰንት በሲፒኦ በማስያዝ መኪናው ባለበት ቦታ በአካል በመገኘት ወይም በተወካይ በኩል በመገኘት በጨረታ ተወዳድሮ እንዲገዛ፤ ጨረታውም 7/11/2017 . 330 እስከ 630 መኪናው ባለበት በአዳማ ከተማ ዋና ፖሊስ መምሪያ በመገኘት

 

የአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፍትሐብሔር ጉዳይ ችሎት

 

Save Tender