መከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ኮምፒውተር፤ የኔትወርክ እቃዎች እና ኮንክሪት ምርት አገልግሎት የሚውል ማሽን ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
መከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት
DEFENCE CONSTRUCTION MATERIALS
MANUFACTURING ENTERPRISE
የጨረታ ማስታወቂያ
ግልጽ ጨረታ ቁጥር DCMME25/2017
መከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ኮምፒውተር፤ የኔትወርክ እቃዎች እና ኮንክሪት ምርት አገልግሎት የሚውል ማሽን ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
ሎት-1 Computer With Accessories, stabilizer; Network Switch-Etc
ሎት-2 Compression Testing M/C With Fully Accessories-..... Etc
ስለዚህ በዘርፋ የተሰማሩ የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈሉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የምስክር ወረቀት እና የታክስ መለያ ቁጥር (TIN) ማቅረብ የሚችሉ እንዲሳተፋ እየጋበዝን ዝርዝር የጨረታ መመሪያ እና ሰነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን በኋላ ሰኔ 26/2017 ጀምሮ ባሉት ተከታታይ የስራ ቀናቶች ቃሊቲ በሚገኘው ዋናው መስሪያ ቤታችን ፋይናንስ አንውንቲንግ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 23 በመምጣት ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር) በመክፈል እና ሰነዱን በመግዛት መጫረት የሚችሉ መሆኑን እየገለጽን ጨረታው ሎት 1 እና 2 ማክሰኞ ሀምሌ 15/2017 ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ 4፡10 የሚከፈት ሰዓት መሆኑን እናሳውቃለን።
ማሳሳቢያ፡- ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
አድራሻ፡- ቃሊቲ ከቶታል አልፎ ቋራ ሆቴል አጠገብ ይገኛል።
ማስታወሻ፡- ለተጨማሪ ማብራሪያ የስልክ ቁጥር 0114-35-21-48/49/50/ ወይም 0114- 34-87 43/45 መደወል ይቻላል።
