የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የግምጃ ቤት ሰነድ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ መንግሥት የግምጃ ቤት ሰነድ
የጨረታ ማስታወቂያ
- ሣምንታዊ የግምጃ ቤት ሰነድ ጨረታ ቁጥር 981
- ለሽያጭ የቀረበው ሰነዱ ጠቅላላ ዋጋ ብር 29,990,000,000
- ሰነዶቹ ለገበያ የሚቀርቡበት ሐምሌ 02 ቀን 2017 ዓ.ም
- የሰነዶቹ ዓይነትና ለጨረታ የሚቀርበው የገንዘብ ልክ፤
|
የሰነዱ ዓይነት |
የገንዘብ ልክ |
የሚከፈልበት ጊዜ |
|
የ 28 ቀን |
2,099,300,000 |
ሐምሌ 30 ቀን 2017 ዓ.ም |
|
የ 91 ቀን |
8,397,200,000 |
መስከረም 28 ቀን 2018 ዓ.ም |
|
የ 182 ቀን |
8,997,000,000 |
ታህሳስ 29 ቀን 2018 ዓ.ም |
|
የ 364 ቀን |
10,496,500,000 |
ሐምሌ 01 ቀን 2018 ዓ.ም |
- የእያንዳንዱ የግምጃ ቤት ሰነድ መነሻ መደብ ብር 5,000 ሆኖ ከዚህ በላይ ለሚፈልጉ የመነሻ ብዜት ይሆናል።
- ማንኛውም ተጫራች ለሁሉም ወይም ለየትኛውም የሠነድ ዓይነት መጫረት ይችላል።
- የጨረታ ማቅረቢያ ቅጽ ከክፍያና የመጨረሻ ቀን ሐምሌ 02 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ 5፡30 ሰዓት
- የጨረታ ማመልከቻ ማቅረቢያ የመጨረሻ ቀን ሐምሌ 02 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ 5፡30 ሰዓት
- የጨረታ ውጤት ሐምሌ 02 ቀን 2017 ዓ.ም ይገለጻል።
- ከግምጃ ቤት ሰነዱ ጋር በተያያዘ የሚገኝ ገቢ ወይም ትርፍ ከማናቸውም ዓይነት ታክስ ነጻ ነው።
- ተጨማሪ መረጃ ከክፍያና የሂሣብ ማወራረጃ ሥርዓት ዳይሬክቶሬት ወይም ከባንኩ ድረ ገጽ www.nbe.gov.et ማግኘት ይቻላል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
