Tender Detail

Tender Details


የፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ለ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት ከዚህ በታች በምድብ የተገለጹ ዝርዝሮች በዘርፉ ከተሰማሩ ተጫራቾች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል።


 

የጨረታ ጥሪ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር 001/2018 በጀት ዓመት

 

ዳት አስተዳደር ኤጀንሲ 2018 . በጀት ዓመት ከዚህ በታች በምድብ የተገለጹ ዝርዝሮች በዘርፉ ከተሰማሩ ተጫራቾች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል።

 

ምድብ ቁጥር

አገልግሎት/ የዕቃው ዓይነት

የጨረታ ሰነዱ ዋጋ

የጨረታ ማስከበሪያ

ምድብ 1

ገረጋንቲ ድንጋይ

400.00

150,000.00 (አንድ መቶ ሀምሳ ሺህ) በሲፒኦ

ምድብ 2

ቦልድ ድንጋይ

400.00

130,000.00 (አንድ መቶ ሰላሳ ሺህ) በሲፒኦ

ምድብ 3

የደረቅ ቆሻሻ መጣያ የሚያገለግል ደስትቢን

400.00

140,000.00 (አንድ መቶ አርባ ሺህ) በሲፒኦ

ምድብ 4

በፖለት ደረጃ የሚበሰብስ እና የማይበሰብስ የሚለይበት፡- የኤጀንሲው ሎጎ የታተመበት ከረጢት ማዳበሪያ ግዥ

400.00

40,000.00 (አርባ ሺህ) በሲፒኦ

ምድብ 5

የትራፊክ አደጋ ምልክት (Traffic Protective Cones)

400.00

30,000.00 (ሰላሳ ሺህ) በሲፒኦ

ምድብ 6

የተለያዩ የኩነት አገልግሎት ግዥ (ኢቨንት ኦርጋናይዜሽን)

400.00

30,000.00 (ሰላሳ ሺህ) በሲፒኦ

ምድብ 7

የተለያዩ ህትመቶች ግዥ

400.00

45,000.00 (አርባ አምስት ሺህ)

 

ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች :-

 

  1. ተጫራቾች አግባብነት ያለው ለዘመኑ የታደሰ ንግድ ሥራ ፍቃድ፣ የንግድ ምስ ወረቀት፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት እና በጨረታ መወዳደር የሚያስችል የዘመኑ ግብር የከፈሉበት ሊራንስ እንዲሁም በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር አዋጅ ድረ-ገጽ (WWW.PPA.gov.et) የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ መሆን ይኖርባቸዋል፤ በተጨማሪም ቦለድ ድንጋይ እና ገረጋንቲ ግዥ የምትሳተፉ ተጫራቾች በሕግ አግባብነት ካለው አካል የተሰጠ ለሰብ ቤዝ (የተቆፋሪ ማዕድን) ለማውጣትና ለገበያ ለማቅረብ የሚያስችል የማምረቻ ቦታ ኳሪ እና የባለቤትነት ፍቃድ፤ ወይም በሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ የተረጋገጠ የባለቤትነት ማረጋገጫ ልና ማቅረብ ይኖርባቸዋል። ተጨማሪ መረጃዎች መቅረብ ያለባቸው ሰነዶች በጨረታ ሰነዱ በተገለፀው ይሆናል እንዲሁም ደስትቢን ረቅ ቆሻሻ የሚለይበት ከረጢት /ማዳበሪያ/ የተለያዩ ህትመቶች እና የትራፊ የአደጋ ምል (Traffic protective Cones) በፍላጎት መግለጫ መሰረት ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ናሙና /ሳምፕል ማቅረብ የሚችል፡፡
  2. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ በተገለጸው ዋጋ የማይመለስ በጥሬ ገንዘብ በመፈል ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ 9 ፎቅ መግዛት ይችላሉ።
  3. ማንኛውም ተጫራች የጨረታው ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ ፍያ ማዘዣ (CPO) ወይም ከታወቀ ባንክ የቀረበ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (Bid Bond) ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል። የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) ከሆነ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ መሆን ይኖርባቸዋል።
  4. አሸናፊ ተጫራች የውል ማስከበሪያ ጠቅላላ ዋጋውን 10% (አስር በመቶ) በግዥ አፈፃጸም መመሪያ መሠረት ማስያዝ የሚችል
  5. ተጫራቾች ለጨረታው የሚያቀርቡት ሰነድ ፋይናንሻል እና ኒካል ለየብቻው ለይተው በፖስታ አሽገው ስም እና አድራሻ በግልፅ በመፃፍ ለዚሁ ለተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  6. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን፡ ይህ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ 10 የስራ ቀናት ከቆየ በኋላ 11 የስራ ቀን ከጧቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ኒካል ሰነዱ በመንግሥት ግዥ ዳይሬክቶሬት 10 ፎቅ ይከፈታል፡፡ ነገር ግን ጨረታ ሚከፈትበት ቀን ሕዝባዊ በዓል ወይም ቅዳሜ እና እሁድ ከሆነ ሌላ ማስታወቂያ ማውጣት ሳያስፈልግ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተጠቀሰው ሰዓትና ቦታ የሚከፈት ይሆናል።
  7. ኤጀንሲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ማስታወሻ

የደረቅ ቆሻሻ መጣያ (ደስትቢን) የገረጋንቲና ቦልድ ድንጋይ እንዲሁም የህትመቶች ግዥዎች ዓመታዊ ግዥ ሲሆኑ ተጫራቾች ለአንድ ዓመት የዋጋ ለውጥ ሳይኖረው ውል ገብተው በግዥ ፈፃሚው አካል በሚፈልገው ጊዜ እና ወቅት በሚቀርበው የግዥ ትዕዛዝ የሚፈጸም ይሆናል። የኤጀንሲው አድራሻ፡ ፒያሳ በተለምዶ እሪ በከንቱ ተብሎ የሚጠራው ቀበሌ 15 ኢትዮ ሴራሚክስ ጎን ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ፊት ለፊት ቢቲ ታዎር (ዮናታን ቢቲ ፈርኒቸር) ነው።

ስልክ ቁጥር፡- 251-011-275- 0002

 

የአዲስ አበባ ከተማ የፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ

 

Save Tender