Tender Detail

Tender Details


በማ/ኢ/ክ/መ/በጉራጌ ዞን ቸሀ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ለሴክተር መ/ቤት አገልግሎት የሚውል lot one እስቴሽነሪ፣ lot two የሞተር ጎማ lot three የጽዳት እቃዎች፣ lot four ደረጃውን የጠበቀ የቤት ክዳን ቆርቆሮ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ /01/

 

በማ////በጉራጌ ዞን ቸሀ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ለሴተር /ቤት አገልግሎት የሚውል lot one እስቴሽነሪ፣ lot two የሞተር ጎማ lot three የጽዳት እቃዎች፣ lot four ደረጃውን የጠበቀ የቤት ክዳን ቆርቆሮ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

ስለሆነም፡-

  1. በየንግድ ዘርፉ የተሰማራችሁ ተወዳዳሪዎች የዘመኑ ግብር የከፈላችሁበት የታደሰ ንግድ ፈቃድና የምዝገባ ምስ ወረቀት የቫት ተመዝጋቢ መሆናችሁን ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉና ከዚህ በፊት በጨረታ ያልታገዳችሁ፤
  2. ተጫራ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት የጨረታውን ሰነድ ቸሀ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ቢሮ ቁጥር 7 በመቅረብ የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል መግዛት ትችላላችሁ፤
  3. ተጫራቾች የጨረታ መንታችሁ ላይ በእያንዳንዱ ገጽ ላይ የድርጅቱን ማህተምና ፊርማ በማድረግ ከላይ በተራ ቁጥር 1 ላይ የተዘረዘሩ ማስረጃዎች ኦርጅናል ሰነድና ኮፒ በተለያዩ በታሸጉ ፖስታዎች በማድረግ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት አለባችሁ፡፡
  4. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 /አስራ አምስት/ የሥራ ቀናት አየር ላይ ይውላል እስከዚያ ድረስ የጨረታ ዶክመንታችሁን ማስገባት ይኖርባችኋል፡፡ ጨረታው የሚያበቃው የመጨረሻው ቀን ከቀኑ 800 /ስምንት ሰዓት/ ሲሆን የሚከፈተው በዚሁ ቀን ከቀኑ 830 /ስምንት ተኩል/ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሲሆን ባይገኙም ጨረታውን ለመክፈት የሚያግድ ነገር የሌለ መሆኑን እየገለጽን ቀኑ በበአል/ ቅዳሜና እሁድ ከሆነ ወደ የሚቀጥለው የሥራ ቀን ይተላላፋል፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ገንዘብ ከባን በተረጋገጠ ሲፒኦ እስቴሽነሪ /20000/ ሀያ ሺህ ብር፣ የሞተር ጎማ 5000 /አምስት ሺህ/ የጽዳት እቃ 10000 /አስር ሺህ/ ብር ደረጃውን የጠበቀ የቤት ዳን ቆርቆሮ 20000 /ሃያ ሺህ ብር/ ብቻ ማስያዝ ይኖርባችኋል፡፡
  6. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

ማሳሰቢያ፡- የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት በኦንላይን የተመዘገባችሁ ብቻ በጨረታው የምትሳትፉ ሲሆን ከዚህ ውጭ የሚመጣ ተጫራች ከጨረታ ውጭ ይሆናል፡፡

መረጃ፡- 0113310812/ 0113310254

 

በማ////በጉራጌ ዞን አስተዳደር የቸሀ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት

 

Save Tender