ኢትዮ ቴሌኮም በደቡብ ደቡብ ምዕራብ ሪጅን ጽ/ቤት በስሩ ለሚገኙት ከተሞች ማለትም፤ ለወላይታ ሶዶ እና አካባቢው፣ አረካ ፣ ሆሳዕና ፣ ወልቂጤ ፣ እምድብር፣ ቡታጅራ ወራቤ፤ አርባምንጭ፣ ሳውላ ፣ ጅንካ ፣ ዱራሜ እና ሀላባ ከዚህ በታች በተዘረዘሩ ሞዴሎች የመኪና ኪራይ አገልግሎት መግዛት ይፈልጋል።
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የመኪና ኪራይ አገልግሎት ግዢ ጨረታ ማስታወቂያ
ኢትዮ ቴሌኮም በደቡብ ደቡብ ምዕራብ ሪጅን ጽ/ቤት በስሩ ለሚገኙት ከተሞች ማለትም፤ ለወላይታ ሶዶ እና አካባቢው፣ አረካ ፣ ሆሳዕና ፣ ወልቂጤ ፣ እምድብር፣ ቡታጅራ ወራቤ፤ አርባምንጭ፣ ሳውላ ፣ ጅንካ ፣ ዱራሜ እና ሀላባ ከዚህ በታች በተዘረዘሩ ሞዴሎች የመኪና ኪራይ አገልግሎት መግዛት ይፈልጋል Standard Double Cabin pick up 4WD /Model >2003G.C መኪና ኪራይ አገልግሎት ግዢን ለማግኘት በጨረታ ቁጥር 4277296 የንግድ መኪና ኪራይ ፈቃድ ላላችሁ ተጫራቾች የወጣ ብሄራዊ ግልፅ ጨረታ፡፡
ስለዚህ የመኪና ኪራይ ንግድ ፈቃድ ያላችሁ ድርጅቶች ከታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 (አስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት የጨረታ ሰነዱን ከደ/ደ/ምዕ/ሪጅን (ወላይታ ሶዶ) ሰፕላይ ቼይን እና ኮምፕልያንስ ክፍል፣ ቢሮ ቁጥር 104 በአካል በመቅረብ የማይመለስ 300 ብር ከፍለው ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከደ/ደ/ምዕ/ሪጅን (ወላይታ ሶዶ) ሰፕላይ ቼይን እና ኮምፐልያንስ ክፍል፣ ቢሮ ቁጥር 104 በቀን 05/12/2017 ዓ.ም ከቀኑ 04:00 ሰዓት ተዘግቶ በቀን 05/12/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ በ4፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
መስፈርቶች (A, Eligibility Requirements)
- የጨረታ ማስከበሪያ 50,000.00 (ሃምሳ ሺህ ብር ብቻ) በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማቅረብ የሚችል (Availability of Bid Security, 50,000.00 ETB)
- የጨረታ ሰነድ ላይ ለመፈረም የሚያስችል የውክልና (Availablity of Letter of Authorization to sign the bid offers;)
- የተጫራቾች በስነ ምግባር ደንቦች የመገዛት ቃል ኪዳን ሰነድ / ቅጽ (Availability of anti-bribery pledge form)
- የ2016 ዓ.ም ግብር የከፈለ እና የታደሰ (2017 ዓ.ም) ንግድ ፈቃድ ያለው (Bidders should have a valid and renewed trade license for the year 2017 E.C)
- የቫት እና የቲን ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል (Bidders should be VAT & TIN registered)
- የ2016 ዓ.ም ታክስ ክሊራንስ ማቅረብ የሚችል (Bidders should produce tax clearance certificate of year 2016 E.C.)
B, Technical requirements
- Minimum 4-year work experience up to June 2025
- Company profile including personnel data
- Compliance sheet (የአሟላለሁ ወይም አላሟላም መግለጫ)
ማስታወሻ
መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለበለጠ መረጃ ስልከ ቁጥር 046-180-32-07
ኢትዮ ቴሌኮም ደቡብ ደቡብ ምዕራብ ሪጅን ወላይታ ሶዶ
