Tender Detail

Tender Details

  • Company Ethiopian Roads Administration (የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር)
  • Address አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 551 7170
  • Websitehttp://era.gov.et/
  • Deadline06 Aug 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-08-06 00:00:00
  • Categories Vehicles Rent

የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ዲሪ-ማሻ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በጨረታ ቁጥር 001 የተለያዩ ተሽከርካሪዎችን አወዳድሮ ለመከራየት ስለፈለገ ከታች የተዘረዘሩትን በግልፅ ጨረታ መከራየት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ዲሪ-ማሻ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀ በጨረታ ቁጥር 001 የተለያዩ ተሽከርካሪዎችን አወዳድሮ ለመከራየት ስለፈለገ ከታች የተዘረዘሩትን በግልፅ ጨረታ መከራየት ይፈልጋል፡፡

 

.

Description(manufacture)

Quality

1

Production year 2016 pick up minimum capacity 2.4 L D4D Turbo charger

4

 

በዚሁ መሰረት ተጫራቾች

  1. 2017 . በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ፣ የንግድ ምዝገባ የምስ ወረቀት፣ የተጨማሪ ዕሴት ምዝገባ የምስክር ወረቀት፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ የአቅራቢነት ምዝገባ፣ እና ከገቢ ግብር እዳ ነጻ ማስረጃ ጨረታው እስከሚገባበት ቀን የሚያገለግል ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ሐምሌ 15 ቀን 2017 . ጀምሮ ዘወትር በስራ ቀንና ሰዓት ዲሪ-ማሻ መንገድ ግንባታ ፕሮጀከት ከሚገኘው የግዥ አቅርቦት እና ንብረት አስተዳደር ቡድን መሪ ቢሮ በእያንዳንዱ ጥቅል የማይመለስ ብር 200.00 በመክፈል መውሰድ ይችላሉ
  3. ተጫራቾች የሚጫረቱትን ተሽከርካሪ በመግለጽ ከተዛማጅ ማስረጃውን ሁሉንም ሁለት ኮፒ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ የግዥ አቅርቦት እና ንብረት አስተዳደር ቡድን መሪ ቢሮ ገቢ የሚያደርጉበት የመጨረሻ ቀን ሐምሌ 30 ቀን 2017 / ድረስ ብቻ ነው
  4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000.00 ለእያንዳንዱ የጨረታ አይነት በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባን ዋስትና ወይም CPO ብቻ ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዘው ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ የኢንሹራንስ ዋስትና አንቀበልም፡፡
  5. ተጫራቾች አላስፈላጊ ድርጊት ላለመፈፀም ቃል የሚገቡበት ቅጽ ሞልተውና ፈርመው ከመወዳደሪያ ሰነዶቻቸው ጋር በማቅረብ ፈቃደኛ መሆን አለባቸው፡፡
  6. የጨረታ ሳጥኑ ሐምሌ 30 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ 4:30 በግዢ አቅርቦት እና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  7. መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣

 

አድራሻ፡ ዲሪማሻ መንገድ ፕሮጀ የግዥ አቅርቦት እና ንብረት አስተዳደር ቡድን መሪ ቢሮ ስልክ ቁጥር 0910009079

 

የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

 

 

Save Tender