Tender Detail

Tender Details

  • Company Oromia Agricultural Cooperatives Federation (የኦሮሚያ የግብርና ህብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽን ኃ/የተ)
  • Address ጀሞ ሚካኤል አደባባይ ሚካኤል ቤ/ክ ጎን OACF ህንፃ 6ኛ ፎቅ ዋና ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 12 ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ , Phone: 0910645442
  • Websitehttps://www.oromiacooperativefederation.org/
  • Deadline11 Aug 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2025-08-11 00:00:00
  • Categories Vehicle

የኦሮሚያ የግብርና ኅ/ሥ/ማ/ፈዴሬሽን ኃ.የተ/የግ/ማህበር የተለያየ ብራንድ (brand) ያላቸውን መኪናዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ ጨረታ ማስታወቂያ

 

የኦሮሚያ የግብርና ///ፈዴሬሽን .የተ/የግ/ማህበር 1 መኪና ባራንዱ (brand) ቶዮታ ኮሮላሮስ ሀይብሪድ 2023-5 (Toyota Corolla Cross Hybrid 2023-5) ወይም ቶዮታ ሱዙኪ ፍሮንቴክስ ሀይብሪድ 2025 (Toyota Suzuki fron x Hybrid 2025) ወይም ሰን ሀይብሪድ 2024-5 ( Tuk-son Hybrid 2024-5) ወይም ቢዋይዲ ሶንግ ፕላስ ሀይብሪድ 2024-5 (BYD song plus hybrid 2024-5) የሆነ በተጫራቹ በተዘጋጀው የመኪናው ቴክኒካል እስፔስፊኬሽን መሰረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ነጥቦች በማሟላት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ያሳውቃል፡፡

  1. ተጫራቾች በዚህ የንግድ ዘርፍ የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑና ሌሎች ተያያዥ ህጋዊ ሰነዶችን አሟልቶ ማቅረብ የሚችል፡፡
  2. ተጫራቾች የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) በመክፈል ጨረታ ሰነዱን ንፋስ ስልክ ላፍቶ /ከተማ ጀሞ ሚካኤል /ርስቲያን አጠገብ O.A.C.F ህንፃ ላይ ስድስተኛ ፎቅ ኦሮሚያ ግብርና ህብረት ስራ ማህበራት ፌዴሬሽን ዋና /ቤት የቢሮ ጥር 12 ይህ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16 ተከታታይ ቀናት ብቻ መውሰድ ይችላሉ፡፡ ማሳሰቢያ ለሰነድ ግዥ የስራ ቀናትን ከሰኞ - አርብ እንድትጠቀሙ እናሳውቃለን፡፡
  3. ተጫራቹ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 10000 (አስር ብር) ቢድ ቦንድ በሲፒኦ ከጨረታ ሠነዱ ከፋይናንሺያል ኦሪጂናል ዶክመንት ጋር በማቅረብ መጫረት ይችላል፡፡
  4. ጨረታው የሚገባበት እና የሚከፈትበት 17ኛው ቀን ሲሆን 17ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ ቀጥሎ ባለው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ላይ ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚሁ ዕለት 430 ይከፈታል፡፡
  5. ድርጅታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ተጫራቹ ጥሩ የመልካም ስራ አፈፃፀም ሪከርድ ከሌለው ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ ለሙሉ የመሰረዝ መብት አለው፡፡
  6. ተጨማሪ ማብራሪያ ከድርጅቱ መረዳት ይቻላል፡፡

አድረሻ፡- ንፋስ ስልክ ላፍቶ /ከተማ ጀሞ ሚካኤል አጠገብ የኦሮሚያ ግብርና ህብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽን ዋና /ቤት "OACF Building" ላይ 6ተኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 12

ስልክ:- 0706795079/0910645442

 

የኦሮሚያ የግብርና ///ፌዴሬሽን .የተ/የግ/ማህበር

 

Save Tender